#በሳምንታዊው “ከተማ አቀፍ የፅዳት ዘመቻ” መርሀግብር፤ 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ሲንፖዚየም የሚካሄድበት ስፍራ ማለትም:- ከሻም ሆቴል (ድሮ ኬላ) እስከ አዲሱ ሃይስኩል ያለው መንገድና አካባቢ ፅዳት ይከናወናል።
በመሆኑም ነገ ቅዳሜ ህዳር 18/2014 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 ጀምሮ፤ ከታች የተዘረዘሩ የአስተዳደሩ መንግስታዊ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በሙሉ፤ በሠዓቱ በስፍራው ተገኝታችሁ በማፅዳት ኀላፊነታችሁን እንድትወጡ ይሁን። የምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት የከንቲባ ጽ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የትምህርት ቢሮ የግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የኮንስትራክሽንና ቤቶች አስተዳደር ቢሮ የፍትህና ጸጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት…


