#እኛ_እያለን_ኢትዮጵያ_አትፈርስም!!

    #ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል!!! በድሬዳዋ አስተዳደር የቀበሌ 04 ጽ/ቤትና የገንደ ቆሬ ፖሊስ ጣቢያ በጥምረት ባስተባበሩት የድጋፍ አሰባሰብ በገንዘብና በዓይነት ጠቅላላ ግምቱ ከአንድ ሚሊየን ብር($1,000,000.00) በላይ የሆነ ድጋፍ ማሰባሰብ ተችሏል። ድጋፉን ያደረጉት በቀበሌ 04 ክልል ውስጥ የሚገኙ አስር(10) የመረዳጃ ዕድሮች ሲሆኑ ድጋፉም የተደረገው በገንዘብና በዓይነት ሲሆን:- #በጥሬ ገንዘብ $385,600.00(ሶስት መቶ ያሰማን…

    Read More

      በድሬደዋ አስተዳደር የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድን አገልግሎት ከታህሳስ15 እስከ የካቲት 30/2014 ምዝገባ እንደሚካሂድ ተገለፀ ፡፡

      የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ የማህበራዊ ጤና መድህን ስርአትን ለማስፈጸም በሚኒስተሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 191/2003 አንቀጽ 9 በተሰጠው ስልጣን መሰረት መመሪያ አውጥቶ ደንቡን ተግባራዊ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ ይህን ደንብና መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ የድሬደዋ አስተዳደር የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድን ትግበራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡የፕሮግራሙን መልካም አፈጻጸም ለማስቀጠል አመራሩንና መላ ህዝቡን አስተባብሮ በመምራት…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር <<ለኢትዮጵያ ሰላም ይስፈን፤ በአሸባሪው ሕወኃት ቡድን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ይብቃ!>> በሚል መሪ ቃል በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት።

        በሴቶችና ህፃናት ላይ በጁንታው ህወሃት ቡድን እየደረሰ የሚገኘውን ጥቃት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የተቃውሞ ድምፃችሁን ለማሰማት ከተለያዩ የሴት አደረጃጀቶች፣ሴት ተማሪዎችና የመንግስት ሰራተኞች ለተውጣጣችሁ የእዚህ የንቅናቄ ሰልፍ ተሳታፊዎች በቅድሚያ የከበረ ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ሴቶች የአንድ አገር የማዕዘን ድንጋይ ናቸው፡፡ ያለ ሴቶች ሁለንተናዊ ድጋፍ የአገርን ልማትና ዕድገት ማረጋገጥ አይቻልም፡፡ በመሆኑም ለሴቶች ደኅንነትና ህልውና መረጋገጥ እንዲሁም የሴቶችን ተሳትፎ ለማስፈንና ለማሳደግ…

        Read More

          #NO MORE!!!!! ህዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ አዘጋጅነት <<ለኢትዮጵያ ሰላም ይስፈን፤ በአሸባሪው ሕወኃት ቡድን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ይብቃ!>> በሚል መሪ ቃል የፀረ ፆታዊ ቀን አስመልክቶ ህብረተሰቡን ያሳተፈ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በምድር ባቡር አደባባይ በአሁን ሰዓት እየተካሄደ ይገኛል። በሰላማዊ ሰልፉ ታዳሚዎች የተለያዩ መፈክሮች የተያዙ ሲሆን የሴቶች፣ ህፃናትና የልጃገረዶችን ጥቃት ለመከላከልና ለማስወገድ ሁላችንም ሀላፊነታችንን እንወጣ፣ ፆታ…

          Read More