ትብብራችንን አጠናክረን ከውስጥም ከውጭም የተቃጣብንን ወረራ በአጭር ጊዜ ቋጭተን የጠላቶቻችንን ሴራ አክሽፈን ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ከዳር ለማድረስ ሁላችንም በየተሰማራንበት የስራ መስክ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል፡፡

    አባቶቻችን ሉዓላዊነቷ የተከበረች አገር እንዳስረከቡን ሁሉ እኛም የአባቶቻችንን አደራ ተቀብለን ለትውልድ እናስረክባለን፤