በድሬደዋ ገጠር ቀበሌዎች በመንቀሳቀስ የፀጥታ አካላት ላይ ጥቃት ፈፅመው የነበሩ የኦነግ ሸኔ የሽብር ቡድን አባላት ታጣቂዎች እና ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
በድሬደዋ ገንደ ገበሬ እና ሌሎች ገጠር ቀበሌዎች ሽብር በመፍጠር እንዲሁም በፀጥታ አካላት ላይ ጥቃትቃት ያደረሱ 5 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችን ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ለሽብር ቡድኑ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 24 ተጠርጠሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የምስራቅ ኢትዮጵያ የፀትታ ኮማንድ ፖስት ዛራ አስታውቋል። ኮማንድ ፖስቱ ለጋዜጠኞች በሰጠው የጋራ መግለጫ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮምሽነር አቶ አለሙ መግራ የሽብር ቡድኑ…


