በድሬዳዋ አስተዳደር የተከበረው የጥምቀት በአል ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ መከበሩ ተገለፀ ።
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በአል በድሬዳዋ አስተዳደርም ተከብሯል ። በተለይም በአሉ በድሬዳዋ አስተዳደር ሲከበር በርካታ የእምነቱ ተከታዮች ከጥምቀት ከተራ በአል አንስቶ ታቦታቱ ከመንበራቸው ወተው በክርስትና እምነት ተከታዮች ዝማሬና እልልታ ታጅቦ በጥምቀተ ባህር ካደሩ በኋላ በጥምቀት በአል ቀን ታቦታቱ ወደ ደብራቸው በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በእልልታና በዝማሬ አጅበው በሰላም አስገብተዋል ። ከዚሁ የበአል…


