በኢንዱስትሪ አና በዩኒቨርሲቲው ትስስር ለመፍጠር የጋራ ስምምነት ሰነድ ሊዘጋጅ ነው።
በድሬዳዋ አስተዳደር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የአስተዳደሩን ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማሳደግ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት በዛሬው ዕለት ውይይት አካሄደ፡፡ በመድረኩ ላይ ከድሬዳዋና ከሀሮማያ ዩኒቨርሲቲዮች የተወጣጡ ተወካዮች እና በአስተዳደሩ የሚገኙ ኢንተርፕራይዞች ተሳትፈዋል ፡፡ ድሬዳዋ በኢንዱስትሪ ልማት ለማሳደግ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ ስራዎች መካከል የነጻ ንግድ ቀጠና ይጠቀሳል ፡፡ በአስተዳደሩ የተጀመረው የነጻ ንግድ ቀጠና ከኢትዮጵያ…


