የተሟላ ሀገራዊ ሰላም ለማስፈን እንዲቻል ከታጣቂ ቡድኖች ጋር የተጀመሩ ሰላማዊ አማራጮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ

የኢኮኖሚ ዕድገቱ ከዚህ በላይ ለመሄድ እንዳይችል አንዱ ዕንቅፋት በጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት የተፈጠሩ ትሥሥሮች ያስከተሏቸው አካባቢያዊ ግጭቶች መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ በስብሰባው ገምግሟል። እነዚህን ግጭቶች በመፍታት የብልፅግና ጉዞን ይበልጥ ለማፋጠንና የሕዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በሚያስችል አግባብ የተሟላ ሀገራዊ ሰላም ለማስፈን እንዲቻል ከታጣቂ ቡድኖች ጋር የተጀመሩ ሰላማዊ አማራጮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በስብሰባው አቅጣጫ ተቀምጧል። በሰላማዊ የፖለቲካ መንገድ ጥያቄዎቻቸውን…

Read More

የባሕር በር ለማግኘት የተፈረመውን የመግባቢያ ስምምነት ወደ ተግባራዊ ስምምነት ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሠራ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ውሳኔ አሳለፈ

ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት ወደ ተግባራዊ ስምምነት ለማድረስ፣ ከሌሎች ጎረቤት ሀገራትም ጋር ተጨማሪ የባሕር በር አማራጮችን በሰጥቶ መቀበል መርሕ ለማግኘት ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሠራ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፏል። ኢትዮጵያ እያደገ ከሚሄደው የሕዝብ ብዛቷና ኢኮኖሚዋ ጋር የሚመጣጠን የባሕር በር እንደሚያስፈልጋት ፓርቲው ካስቀመጠው አቅጣጫ በመነሣት፣ የተከናወኑ ተግባራት የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ባለፉት ቀናት ባደረገው…

Read More

የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ከኃላፊነታቸው በክብር ሸኘ

የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ከኃላፊነታቸው በክብር በመሸኘት አቶ ተመስገን ጥሩነህን ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡ የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ የፓርቲውን የአመራር የመተካካት መርህ እና የአሰራር ስርዓት በመከተል ዛሬ ባካሄደው ማጠቃለያ ስብሰባው አቶ ደመቀ መኮንንን በሙሉ ድምፅ በክብር ሸኝቷል። በምትካቸውም የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ የነበሩትን አቶ ተመስገን ጥሩነህን ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ በአብላጫ ድምጽ መርጧል።

Read More

አቶ ተመስገን ጥሩነህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የድሬዳዋ አስተዳደር መልካም የስራ ዘመን ተመኝቷል

ከጥር 13 እስከ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ማጠቃለያ አቶ ተመስገን ጥሩነህን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡ የድሬዴዋ አስተዳደርም አቶ ተመስገን ጥላሁን በቀጣይ የስራ ዘመንናቸው መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞቱን ተመኝቷል። የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ የፓርቲውን የአመራር የመተካካት መርህንና የአሰራር ሥርዓት በመከተል ዛሬ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መደበኛ ስብሰባውን አጠናቀቀ

ከጥር 13 እስከ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ። የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ በስብሰባዎቹ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሁኔታ እንዲሁም ወቅታዊ ሀገራዊና ዓለምአቀፋዊ ሁኔታዎችን የሚዳስስ ‹ስብራትን መጠገን፣ ለትውልድ መታመን› የሚል ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡ የፓርቲው መግለጫ ሙሉ ቃል…

Read More

አሁን ላይ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙት የልማት ስራዎች ተስፋ ሰጪ ናቸው” ወደ ድሬዳዋ አስተዳደር የገቡ የሁለተኛ ትውልድ ዲያስፖራዎች

የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶ/ር) የሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጲያውያን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ያስተላለፍትን ጥሪ ተከትሎ ወደ ከተማችን ድሬዳዋ በርካታ ዲያስፖራዎች መምጣታቸው ይታወቃል። በዚህም ወደ ድሬዳዋ አስተዳደር ለመጡ እንግዶች አስተዳደሩ የተለያዩ ሁነቶችን በማዘጋጀት ላይ ሲገኝ ትላንትና ምሽትም በክብር ዶ/ር አሊ ቢራ ፖርክ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንድስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ሀርቢ ቡህ በተገኙበት…

Read More

Dhaloota Lammaffaa Itoophiyaanotaa Dirree Dhawaatti Dhufaniif Sagantaan bashannanaa Bifa Miidhagaa ta’een Gaggeeffamaati jira.

Bulchinsi Dirree Dhawaa Dhalattoota Itoophiyaa kanneen hojii invastiirratti hirmaachuuf dhufaniif sagantaa bashannana halkanii Paarkii Alii Birraatti bifa miidhagaan qopheesse. Sagantaa kanarratti dhalattoonni Itoophiyaa biyyoota ambaa garaagaraarraa dhufan, Afa-Yaa’ii Mana Marii Bulchinsa Dirree DhawaaKabajamtuu Aadde Fatiyaa Adenfi Kantibaa itti Aanaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Harbii Buuh dabalatee hoggantoota olaanoo bulchinsaa kan argaman yommuu ta’u, agarsiisni…

Read More

Waxaa beerta raaxada ee ismaamulka dir dhabe ka socda barnaamij casho sharaf ah oo loo sameeyay quro joogta jiilka labaad ee kasoo jawaabay baaqi R/w abiyi axmed uu ugu yeedhay

Barnaamijkani casho sharafka ayaa waxaa kasoo qayb galay af hayeenada golaha shacabka ismaamulka dir dhabe marwo fatxiya aadan, ku xigeenka duqa ismaamulka ahna madaxa xafiiska ganacsiga, warshadaynta iyo maalgashiga mudane xarbi buux iyo waliba xubnaha golaha kaabineedka ismaamulka dir dhabe. Sido kale waxaa barnamijkani si meeqam sare ah uga soo qayb galay qurbo joogta kala…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ለሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጲያውያን ዲያስፖራዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ የእራት ግብዣና የባህል ምሽት እየተከናወነ ይገኛል

የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶ/ር) የሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጲያውያን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ያስተላለፍትን ጥሪ ተከትሎ ወደ ከተማችን ድሬዳዋ በርካታ ዲያስፖራዎች የመጡ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ለእንግዶች የተለያዩ መርሀ ግብሮችን በማዘጋጀት ድሬዳዋዊ መስተንግዶ እያደረገ ይገኛል። በዛሬው ዕለት ዲያስፖራዎቹ በከተማዋ ያሉ ግዙፍ የልማት ስራዎች የጎበኙ ሲሆን ማምሻውን ደግሞ በክብር ዶ/ር አሊ ቢራ ፖርክ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና…

Read More

Dhalattoonni Dirree Dhawaa biyyoota garagraa jiraatan hojii investimantiirratti hirmaachuuf haalonni miijataan uumamee jiraachuu ibsan

Dhalattoonni Dirree Dhawaa biyyoota ambaa garagraarraa dhufan piroojektoota misoomaa naannoo daldala bilisaafi giddu gala industiriitti hojjetaman daawwatan. Diyaaspooraawwan kanneen keessaa kanneen haasofsiisne akka jedhanitti tibbana Ministirri Muummee Dr. Abiyyi Ahmad dhalattoonni itoophiyaa kanneen biyyoota garagaraa jiraatan biyya isaaniitti maatii isaanii waliin ayyaana kabajuufi biyya isaaniitti deebi’anii invastirratti hirmaachuu akka danda’an waamicha godhan bu’ura godhachuun bulchinsatti…

Read More