በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራ ልኡክ ከአዲስ አበባ ከንቲባ ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ካቢኔዎቻቸው ጋር የልምድ ልውውጥ መድረክ አካሂደዋል።

በመድረኩም ሁለቱ አስተደሮች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *