Amharicድሬዳዋ ከነማ 1 – 1 ስሑል ሽረ direcom2 years ago2 years ago01 mins በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ ባለው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ባስቆጠራት ጎል አንድ አቻ በሆነ ውጤት ጨዋታው ቀጥሏል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ Post navigation Previous: በአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ሶስተኛ ጨዋታውን በአሁን ሰአት ከስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 21 ኛው ደቂቃ ላይ የድሬዳዋ ከነማው ተጫዋች ቻርለስ ሙሲጌ ባስቆጠራት ጎል ስሑል ሽረን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት እየመራ ይገኛል ።Next: የድሬዳዋ አስተዳደር በሀገር አቀፍ ደረጃ የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት ። Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት በላቀ ውጤት መቀጠሉን ገለጹ direcom4 weeks ago3 weeks ago 0
ብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተግባር በማረጋገጥ ውጤት ተኮርነቱን በተጨባጭ ያስመሰከረ መሆኑ ተገለፀ:: direcom4 weeks ago3 weeks ago 0