ድሬዳዋ ከነማ 1 – 1 ስሑል ሽረ

በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ ባለው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ባስቆጠራት ጎል አንድ አቻ በሆነ ውጤት ጨዋታው ቀጥሏል ።

በአለማየሁ አበበ

ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *