በድሬዳዋ አስተዳደር የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ::

#DGC ህዳር 10/2017 የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ያካተተ የጉብኝት መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡ በጉብኝቱ የከተማ እና የገጠር ነዋሪዎች፣ የአስተዳደሩ ሴክተር መስሪያ ቤት ሰራተኞች፣ አመራሮች፣ የፓርቲው አባላት፣ እንዲሁም የማህብረሰብ አንቂዎች፣ ወጣቶችና ተማሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን የተመራ ልዑካን ቡድን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና፣…

Read More

Jiilli Kantiibaan Bulchiinsaa Kadiir Juhaariin duurfamu Piroojektootaa Waggoota Shanan darban hojjataman Daawatan.

# DGC Sadaasa 10/2017 Jiilli Kantiibaa Bulchiinsaa Kadiir Juhaariin duurfamu Waggaa 5ffaa hundeeffama Paartii Badhaadhinaa Piroojektootaa fi Hojiiwan misoomaa Waggoota Shanan darban hojjataman Daawachuun kabajan. Jiilli kun Piroojektootaa fi Hojiiwan misoomaa daawatan keessaa Istaadiyamii Idil-Adunyaa Dirree Dhawaa, Hojiiwan Riifoormii kan Qajeelcha Waliigala Poolisii Dirree Dhawaa, Hojiiwan misooma Invastimantii kan Dhaabata Akuwaa UNO fi Dhaabata Qindeessaa…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ከለውጡ መንግስት በኋላ የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ::

#DGC ህዳር 10/2017 የብልፅግና ፓርቲ 5 ተኛ አመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ባለፍት ቀናት በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች እየተከበረ ይገኛል ። በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ባለፍት አምስት አመታት የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎብኝቷል ። በዛሬው እለትም የተጎበኙት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግን እያስተናገደ ያለው የድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ፣ ከለውጡ ማግስት በርካታ የሪፎርም ስራዎችን መስራት የቻለው የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ በአስተዳደሩ ተግባራዊ የሆኑ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተካሄደ::

#DGC ህዳር 10/2017 “የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ በርካታ መርሀግብሮች በአስተዳደሩ እየተከናወነ መሆኑ ይታወቃል በዛሬውም እለት በአስተዳደሩ ተግባራዊ የሆኑ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተካሂዷል። በጉብኝቱም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪ ና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ በክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የሚመራዉ ምድብ የሲቪክ ማዕከል የግንባታ ፕሮጀክትን…

Read More