ይህ በአማራ ክልል የደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ልዩ ወረዳ ነው። ምድር ለተንከባከባትና ለሠራባት ጸጋዋን ትሰጣለች።

ለተኛባት እና ለተዋት ደግሞ ቅጣቷን ታወርዳለች። እያንዳንዱን ጋሻ መሬት ጦም ሳናሳድር ከሠራንበት፣ የኢትዮጵያ ብልጽግና ቅርብ ብቻ ሳይሆን አሁናዊ ነው።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጡሩነክ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *