በብልፅግና ፓርቲ ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአስተዳደር ዘርፍ የሴቶች ክንፍ አባላት በመንገድ ደህንነት ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ መርሀግብር አካሄዱ
በመርሀ ግብሩ ለተለያዩ አሽከርካሪዎች በመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋ አስከፊነት እና ሊደረግ በሚገባው ጥንቃቄ ላይ ተንቀሳቅሰው ግንዛቤ ፈጥረዋል። አሁን ላይ ለበርካታ ዜጎቻችን ህልፈት ለሀገር ኢኮኖሚ ጉዳት እየሆነ የሚገኘውን የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የሁሉም ዜጋ ርብርብ ወሳኝ ስለመሆኑ ይጠቀሳል በአስተዳደሩ በተለያየ የሙያ መስክ በመንግስት የስራ ሀላፊነት ላይ የሚገኙ ሴት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን ያሳተፈ የመንገድ ደህንነት የንቅናቄ…


