የድሬዳዋ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ አመት የማዘጋጃቤታዊ እና የሴክተር ተቋማት ፤የከተማ እና የገጠር ወረዳዋች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በማካሄድ ላይ ይገኛል
በአሁኑ ሰዓት የሴክተር ተቋማት የመጀመሪያው በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኃ/ማርያም ዳዲ አማካኝነት እየቀረበ ይገኛል የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዝርዝር ዜናዋችን በማስከተል የምናደርስ ይሆናል።


