ካቢኔው በዛሬው ውሎው በቀረቡ ሶስት ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1ኛ. የድሬዳዋ አስተዳደር በቀጣይ መቶ ቀናት እቅድ የመልካም አስተዳደር እና ኢኮኖሚ ማሻሻያዋች በተመለከተ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
2ኛ. የማዘጋጃቤታዊ ገቢ ከማጠናከር ጋር በተያያዘ ተወያይቶ ወሳኔ አሳልፏል፡፡
3ኛ . መሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግም ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ


