“የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በ3ኛ ዙር ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

“የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁለት ዙር የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መጠናቀቁን ተከትሎ በ3ኛ ዙር ከህዳር 26-27/2018 ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የሁሉም የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቋል። በሁለቱ ቀናት ቆይታ “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች…

Read More

የ3ኛው ዙር የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ስልጠና ተጀመረ

” በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የብልፅግና ፓርቲ አባላት መምህራን ፣ ተማሪዎች እና የአስተዳደር ሠራተኞች የሚሰጠው ስልጠና ለሁለት ቀን የሚቆይ ነው፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም የዛሬው ስልጠና አላማ መላው አመራር እና አባላቱ የግብርና ትራንስፎርሜሽን እና የገጠር ትራንስፎርሜሽን እንዲሁም በኢንደስትሪ ልማት ምንነት አስምልክቶ ግንዛቤ እንዲያገኙ ታስቦ…

Read More

ለእምርታ ቤተ-መጽሀፍት የግብአት ርክክብ ፕሮግራም ተካሄደ::

በኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተፃፈው በመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ እንዲሁም በአስተዳደሩ ድጋፍ ዘመናዊ እና ደረጃውን የጠበቀ የእመርታ ቤተ-መፅሀፍ ተገንብቷል ። በዛሬው እለትም ለቤተ-መጽሀፍቱ የሚሆኑ ግብአቶች ርክክብ ፕሮግራምም ተካሂዷል ። በመርሀ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የእምርታ ቤተ-መፅሀፍትን ከመፅሀፍት ግብአት አንስቶ በቴክኖሎጂም መደገፍ እንደሚገባ ተናግረው ለእምርታ ቤተ-መጽሀፍት የሚውሉ የተለያዩ መፅህፍቶችን ድጋፍ ላደረጉ…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ሶስተኛ ዙር ስልጠና በሁሉም ከተማ ወረዳ እና ገጠር ቀበሌ መካሄድ ጀመረ።

ስልጠናው በዋነኝነት በግብርናው፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በቱሪዝም እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፎች “በመደመር መንግስት ዕይታ ፤ የዘርፎች ዕመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት የመንግስት ሰራተኛ እና የፓርቲ አባላት እንዲሁም ነዋሪዎች በዘርፎቹ ላይ በብልፅግና ዕሳቤ ተገቢው ግንዛቤ ኖሯቸው ለውጡን በእውቀት መደገፍ የሚያስችላቸው አቅም የሚፈጥሩበት ስልጠና ስለመሆኑ በመድረኮቹ ተጠቁሟል። ተቋምን ስንመራም ሆነ አገልግሎትን ስንሰጥ…

Read More