በድሬዳዋ አስተዳደር በ9ጠኙ የከተማ ወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን እርስ በእርስ በማስተሳሰር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር በዘጠኙ የከተማ ወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በከተማ በወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙት የኮሪደር ልማት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ገልፀው፤ በቅንጅት እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች በቀጣይም ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው አመላክተዋል። ከንቲባ ከድር አያይዘውም የድሬዳዋን የልማት ግስጋሴ በሚመጥን መልኩ የመንገድ ዳር ንግድ ቤቶችን እንዲሁም…

Read More

የለማች፣ የተከበረችና የታፈረች ኢትዮጵያን እናፅና – ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ

በፍትህና በዕኩልነት መሠረቶች ላይ የለማች፣ የተከበረችና የታፈረች ኢትዮጵያን እናፅና ሲሉ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ገለፁ፡፡ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ለብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልእክት፤ “ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ20ኛ ጊዜ ለሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን በፍትህና…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁሉም የከተማ ወረዳ እና ገጠር ቀበሌ ሲሰጥ የነበረው ሶስተኛ ዙር ስልጠና ተጠናቋል።

በከተማ ወረዳና ገጠር ቀበሌዎች ላለፋት ሁለቱት ቀናት ቆይታ የነበረው ስልጠና “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች ላይ ተሰቷል። የስልጠናው ዋንኛ አላማም ማህበረሰቡ በመደመር መንግስት የሀገርን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተለዩ ዋናዋና ዘርፎች የተቀመጡ የልማት ትልሞችንና የትግበራ አቅጣጫዎችን በመረዳት ለውጤታማነቱ ከመንግስት ጎን እንዲሰለፍ…

Read More

ኢትዮጵያ በማንሰራራት ጉዞ ላይ ሆና የሚከበር በዓል

20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ነገ ይከበራል የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ነገ ህዳር 29/2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በደማቅ ስነስርዓት ይከበራል። በዓሉ ኅብረ ብሔራዊነታችንን ባጎላ መልኩ የሚከበር ይሆናል። 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው “የኢትዮጵያውያን የምክክር ቀን” ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በዚሁ ወቅት…

Read More

የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀንን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ ኢትዮጵያ በብዙ መልኩ የሚገለጽ ብዝኃነት ባለቤት ናት ብሏል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ወቅታዊ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የቋንቋ፣ የባህል፣ የብሔር፣ የሃይማኖት፣ የፖለቲካዊ አመለካከት፣ የዕድሜ፣ የፆታ ወ.ዘ.ተ ብዝኃነቶቿ የሚያስጌጧት ድንቅና ቀደምት…

Read More