“የሰንካሳ (SUNCASA) ፕሮጀክት በድሬዳዋ መተግበር ከጀመረ ባጭር ጊዜ ውስጥ በስፋት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረገ ውጤቶችን አስመዝግቧል”:- የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር
በወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲትዩት WRI(world resources institute) የCities for Africa ዳይሬክተር ዶ/ር አክሊሉ ፍቅረስላሴ የተመራ ከደቡብ አፍሪካ ጁሀንስፐርግ፣ ከሩዋንዳ ኪጋሊ እንዲሁም ከኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ፎር ሰስተነብል ዲቨሎፕመንት( international institute for Sustainable development) እና ወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲትዩት WRI ( world resources institute) የተውጣጡ የስራ ኃላፊዎችና የመንግስት አካላት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ በሰንካሳ (SUNCASA) በፕሮጀክት የተሰሩ ስራዎች ላይ የልምድ ልውውጥ…


