“መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም። ነገር ግን ይንን ስለሰራን ደግሞ አንረካም፣ ሩጫችን ገና ብዙ እንደሆነ፣ አፋር ገና እንዳልተነካ አስበን ይህንን መነሻ፣ ይህንን ጅማሮ ይበልጥ በማላቅ ለማስቀጠል እንተጋለን።”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *