የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ከድር ጁሀር ድምጽ ሰጡ
የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ከድር ጁሀር በከተማዋ ግሪ ካምፕ ወፍጮ ቤት ምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። የከተማዋ ነዋሪዎች 297 በሚሆኑ የምርጫ ጣቢያዎች ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ከድር ጁሀር በከተማዋ ግሪ ካምፕ ወፍጮ ቤት ምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። የከተማዋ ነዋሪዎች 297 በሚሆኑ የምርጫ ጣቢያዎች ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
ክቡር አቶ አደም ፋራህ ድሬዳዋ የገቡት በሶማሌ ክልል በሽንሌ ከተማ ድምፅ ለመስጠት ነው። የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህ ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ፣የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ይሱፍ እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
‘OBN Cyber Media’ Caamsaa 24, 2018 Magaalaa Dirree Dhawaatti,taajjabdoonni IGAD haala adeemsa filannoo ilaalaa jiru. Ummannis duraa duuba isaa eeggachuun qaama waggoota shanan ittaanu isaan bulchuuf sagalee kennaa jira.
በነገው ዕለት በመላ ሀገሪቱ የሚከናወነውን ሰባተኛ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ ሙሉ ዝግጅት ማድረጋቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ያነጋገራቸው የወረዳ አንድ ነዋሪዎች ገለጹ። የምርጫ ካርድ የበይነ-መረብ (ኦንላይን) መተግበሪያ ተጠቅመው መውሰዳቸውን የሚናገሩት የወረዳ 01 ነዋሪው አቶ ረመዳን ሰይድ፤ ለነገው ዕለት ከየትኛውም ጉዳይ በላይ ቅድሚያ በመስጠት፣ በአምስት ዓመት አንድ ጊዜ የሚገኘውን የመምረጥ ዕድል በጠዋት ለመጠቀም መወሰናቸውን…
doorashada qaran ee la filayo in ay maalinta barri 6:00 ama 12:00 subaxnimo ka bilaalbmi doonta guud ahaan dalkoo dhan ayaay waxay sheegen shacabka dagmada 04 ku nool in ay si meeqaam sare ah uga qayb gali doonaan iyago is-ticmaali doona codkooda si ay u doortan cidda ay isleeyihiin horumarka dalka ayaay sii wadi doonaan….