direcom

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህ ድሬዳዋ ገብተዋል::

ክቡር አቶ አደም ፋራህ ድሬዳዋ የገቡት በሶማሌ ክልል በሽንሌ ከተማ ድምፅ ለመስጠት ነው። የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህ ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ፣የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ይሱፍ እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Read More

በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ለመሳተፍ መዘጋጀታቸውን የድሬዳዋ ነዋሪዎች ገለጹ::

​በነገው ዕለት በመላ ሀገሪቱ የሚከናወነውን ሰባተኛ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ ሙሉ ዝግጅት ማድረጋቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ያነጋገራቸው የወረዳ አንድ ነዋሪዎች ገለጹ። ​ የምርጫ ካርድ የበይነ-መረብ (ኦንላይን) መተግበሪያ ተጠቅመው መውሰዳቸውን የሚናገሩት የወረዳ 01 ነዋሪው አቶ ረመዳን ሰይድ፤ ለነገው ዕለት ከየትኛውም ጉዳይ በላይ ቅድሚያ በመስጠት፣ በአምስት ዓመት አንድ ጊዜ የሚገኘውን የመምረጥ ዕድል በጠዋት ለመጠቀም መወሰናቸውን…

Read More

qaar ka mid ah bulshada dagmada 04 ee ismaamulkani dir dhaba aya sheegay in ay doorashada qaran ee maalinta barri qabsoomi doonta isku diyaariyeen.

doorashada qaran ee la filayo in ay maalinta barri 6:00 ama 12:00 subaxnimo ka bilaalbmi doonta guud ahaan dalkoo dhan ayaay waxay sheegen shacabka dagmada 04 ku nool in ay si meeqaam sare ah uga qayb gali doonaan iyago is-ticmaali doona codkooda si ay u doortan cidda ay isleeyihiin horumarka dalka ayaay sii wadi doonaan….

Read More