direcom

በድሬዳዋ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል። በነገው ዕለት ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለድምፅ አሰጣጡ የተሟላ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረትም በአስተዳደሩ የምርጫ ቁሳቁስ ከትናንት ጀምሮ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዚያድ ያሲን…

Read More

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ትምህርት እየተሰጠ ነው

ነገ ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ስልጠና ወስደው የተሰማሩ በጎ ፈቃደኞች በመላው ሀገራችን የመራጮች ትምህርት እየሰጡ ይገኛሉ። በድሬዳዋ ከተማም በገጠር ክላስተሮችና በከተማዋ ውስጥ በጎ ፈቃደኞች በመንቀሳቀስ ይህንን ትምህርት እየሰጡ መሆናቸው ታውቋል። አስተያየታቸውን የሰጡ ነዋሪዎችም እየተሰጠ ያለው ትምህርት በቂ ግንዛቤ እንደፈጠረላቸው ገልጸው፣ ይህም በምርጫው ዕለት ያለምንም ስህተት አስፈላጊውን ድምፅ ለመስጠት እንደሚረዳቸው አስታውቀዋል።

Read More

የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ሊሰጥ ነው

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የፊታችን ሰኞ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣ የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር አስታወቀ። መራጩ ማህበረሰብ ያለምንም እንግልትና የትራንስፖርት ችግር ሳይገጥመው ድምጹን መስጠት እንዲችል ማህበሩ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማቅረብ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አሽከርካሪዎች ገልጸዋል። የማህበሩ አስተባባሪ ወጣት ቃልኪዳን ፀሐይ እንደገለፀው፣ ማህበሩ በአጠቃላይ 500 አባላት ያሉት ሲሆን ሁሉም አባላት የምርጫ ካርድ መውሰዳቸውንና…

Read More

በድሬዳዋ የድምፅ መስጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የማሰራጨት ሥራ ተጀመረ::

በድሬዳዋ አስተዳደር ለሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የማሰራጨት ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ​የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዚያድ ያሲን መሀመድ ለድሬዳዋ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት እንደገለጹት፤ ለምርጫው የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች፣ ሳጥኖች እና መከለያዎች በአራቱም የገጠር ክላስተሮች በሚገኙ 130 የምርጫ ጣቢያዎች እየተከፋፈሉ ይገኛሉ።…

Read More

Jiraattoonni Magaalaa Dirree Dhawaa Filannoo Biyyaaleessaa Marsaa 7ffaaf Qophii Ta’uu Ibsan.

Filannoo Biyyaaleessaa Marsaa 7ffaaf Wiixata Dhufu Caamsaa 24/ 2018 gaggeeffamuuf jirurratti hirmaachuudhaan sagalee isaanii paartii barbaadaniif kennuun filachuudhaaf qophii xumuranii guyyaa filannoo eeggachaa jiraachuu jiraattoonni Magaalaa Dirree Dhawaa ibsani. Jiraattoonni kunneen akka jefhanitti mirga isaanii fayyadamuufi sirna dimokraasii ijaaramaa jiru cimsuuf adeemsicharratti hirmaannaafi gahee isaanirraa barbaachisu gumaachuuf qophii ta’uu himan Kaardii filannichaa fudhatan sirritti qabachuudhaan…

Read More

የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ገለጹ

የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ እየተጠባበቁ እንደሚገኙ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ነዋሪዎቹ የዜግነት መብታቸውን ለመጠቀምና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማጠናከር በሂደቱ ላይ በንቃት ለመሳተፍ መዘጋጀታቸውን ጠቁመዋል። የወሰዱትን የመምረጫ ካርድ በጥንቃቄ በመያዝ ቀኑን እየተጠባበቁ እንደሚገኙ ያመላከቱት ነዋሪዎቹ፤ የምርጫው ሂደት ሥነ-ሥርዓትና በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አብራርተዋል። በከተማዋ የሚገኙ ለመጀመሪያ ጊዜ…

Read More

የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ሰኞ የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በጉጉት እየጠበቁ መሆናቸውን ገለጹ::

የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በጉጉት እየጠበቁ መሆናቸውን የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። አስተያየታቸውን ለኢቢሲ የሰጡ ነዋሪዎች እንደገለጹት፣ መራጩ ሕዝብ ለሀገር ሰላም፣ አንድነትና ዕድገት ያግዛል ያለውን ለመምረጥ ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቋል። ከተሳታፊዎቹ መካከል ወጣት ዳግማዊት አዲሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የመምረጥ ዕድል በማግኘቷ ቀኑን በጉጉት እየጠበቀችው መሆኗን ገልጻ፣ ለመምረጥ መዘጋጀቷን ተናግራለች። በተመሳሳይ መልኩ፣ ሙፈርያት ታዬ ለመምረጥ…

Read More

Taliyaha Booliska Dir Dhabe Oo Dallacsiin U Sameeyay Saraakiil iyo Xubno Ka Tirsan Ciidanka Booliska

Taliyaha Guud ee Booliska Magaalada Dir Dhabe, Komishaneer Alemu Megra, ayaa maanta hoggaamiyay munaasabad ballaaran oo lagu dallacsiinayay saraakiil iyo xubno ka tirsan ciidanka booliska kuwaas oo si hufan u gutay waajibaadkooda shaqo. Munaasabadda oo ahayd mid lagu guddoonsiinayay darajooyin cusub, ayuu Komishaneer Alemu Megra khudbad uu jeediyay ku sheegay in xubnaha la dallacsiiyay ay…

Read More