ነገ ለሚደረገው 7ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የሚበጀንን ለመምረጠ ተዘጋጀተናል ሲሉ የወረዳ 2ነዋሪዎች ገለፁ::
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንዱን እና ትልቁን ዲሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጅቷን አጠናቃ ዜጎች ይበጀኛል ያሉትን ድምፅ ለመስጠት ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል። 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24/2018 ዓ/ም ይካሄዳል ምርጫውን ለማካሄድም በአስተዳደሩ በወረዳ 02 የሚገኙ ነዋሪዎች የሀገሪቱ ሰላምና ልማት ያስቀጥላል የምንለውን ለመምረጥ ተዘጋጅተናል ስሉ ገልፀዋል። ህብረተሰብም ነገ ለሚደረገው ምርጫ በነቂስ ወጥቶ በካርድ የሚበጀውን ድምፅ በመሰጠት…


