direcom

ነገ ለሚደረገው 7ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የሚበጀንን ለመምረጠ ተዘጋጀተናል ሲሉ የወረዳ 2ነዋሪዎች ገለፁ::

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንዱን እና ትልቁን ዲሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጅቷን አጠናቃ ዜጎች ይበጀኛል ያሉትን ድምፅ ለመስጠት ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል። 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24/2018 ዓ/ም ይካሄዳል ምርጫውን ለማካሄድም በአስተዳደሩ በወረዳ 02 የሚገኙ ነዋሪዎች የሀገሪቱ ሰላምና ልማት ያስቀጥላል የምንለውን ለመምረጥ ተዘጋጅተናል ስሉ ገልፀዋል። ህብረተሰብም ነገ ለሚደረገው ምርጫ በነቂስ ወጥቶ በካርድ የሚበጀውን ድምፅ በመሰጠት…

Read More

shacabka ku dhaqan ismaamulka dir dhaba ayaa u diyaar garoobay ka qayb galka doorashada 7aad ee si heer qaran iyo heer deegaanba uga qabsoomaysa maalinta barri dalko dhan.

Waxaa la filaya in maalinta barri ay guud ahaan dalko dhan ka qabsoonto doorashada 7aad iyado ay shacabka ismaamulkani dir dhaba gaar ahaan kuwa ku nool dagmooyinka 07 iyo 09 ay sheegeen in ay maalinta barri si xor ah ay coodkooda u dhiiban doonaan. qaar ka mid ah bulshada dagmooyinkasi oo aan makarafoonka la dhex…

Read More

7ኛው ጠቅላላ ምርጫን ለመምረጥ በጉጉት እየተጠባበቁ መሆኑን የወረዳ 5 እና የወረዳ 6 ነዋሪዎች ገለፁ

በህዝብና በሀገር ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው ሁነቶች መካከል ምርጫ አንዱ ነው። ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ፣ ነፃና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከቅድመ ምርጫው ጀምሮ እስከ ምርጫው እለት ድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 5 እና የወረዳ 6 ነዋሪዎች ገለፁ። ​የምርጫ ካርዴን በወቅቱ ወስጃለሁ፤ የዘንድሮን ምርጫ ለመምረጥ ሙሉ በሙሉ…

Read More

ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች አስታወቁ

የወረዳ 04 አስተዳደር ነዋሪዎችም በነገው እለት በሚካሄደው 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ለሀገራችን እንዲሁም ደግሞ ለአስተዳደራችን በቀጣይ አመታት የተሻለ ስራዎችን ይሰራል ብለን ያመኑበትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል። 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ ነው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ያስታወቁት ።በነገው እለትም ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ነዋሪው ህብረተሰብ…

Read More

Jiraatonni Aanaa 08 Sagalee keenyaan Mootummaa nuuf ta’u Filachuuf Qophoofnee jiraa jedhan.

Filannoo Biyyaalessaa 7ffaa Gaggeefamuuf jedhu ilaalchisuun Bulchiinsa Dirree Dhawaa Aanaa 08 Jiraatonni yaada nuuf laatan akka jedhanitti Sagalee keenyaan Mootummaa nuuf ta’u Filachuuf Qophoofnee jiraa jedhan. Jiraatonni Kun yaada nuuf laataniin akka jedhanitti Filannoo Biyyaalessaa 7ffaa kan Nagaa fi Dimokraatawaa akka ta’uuf nuti jiraatonni keessattuu Dargaggoonni adda durummaan shoora gama Keenyaa bahachuu qabnaa jedhan.

Read More

Jiraattonni Dirree Dhawaa Filannoo Biyyaalessaa 7ffaa boruu hawwii guddaan eeggachaa jirraa jedhan.

Filannoon biyyaalessaa Marsaa 7FAA Caamsaa 24, 2018 ni gaggeeffama; har’a jala bultii kana jiraattonni Bulchiinsa Dirree Dhawaa guutuu dimokiraasii, nagaa fi bilisummaan sagalee kennuuf qophii guutuu ta’uu ibsaniiru. Jiraattonni kunneenis yeroo seena qabeessa boru ganama sa’aatii 12:00 irratti buufatawwan filannoo banamuun itti gaafatamummaa lammummaa isaanii bahachuu fi hiree egeree isaanii harka isaaniitti murteessuuf hawwii guddaan…

Read More

በድሬደዋ አስተዳደር ወረዳ 8 የምርጫ ዝግጅት ምን ይመስላል….!!

ሀገራችን ኢትዮጵያ ቀጣዩን የእድገት፣ የሰላምና የዲሞክራሲ ምዕራፍ የምታረጋግጥበት ታሪካዊው ሀገራዊ ምርጫ የሚካሄድበት ጊዜ እየተቃረበ ይገኛል። ምርጫው ሰላማዊ፣ ነጻ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ደግሞ የቅድመ ምርጫ ዝግጅቶች ወሳኝ ሚና አላቸው። ​በአሁኑ ወቅት በድሬደዋ አስተዳደር የምርጫ አስፈጻሚ አካላት፣ የጸጥታ መዋቅሩ እንዲሁም መላው ማህበረሰብ ለዚህ ትልቅ ሀገራዊ ኩነት በአንድነት እየተዘጋጁ ይገኛሉ። በአስተዳደሩ ወረዳ 8 ነዋሪ ወጣት አብዱልጀባር አህመድ…

Read More

Dadka ku nool Ismaamulka Dir Dhabe ayaa sheegay inay si weyn u sugayaan doorashooyinka toddobaad ee qaran iyo kuwa heer gobol, kuwaas oo berri ka qabsoomi doona guud ahaan dalka.

Caawa fiidkii, shacabka ku nool dhammaan degmooyinka maamulka ayaa muujiyey inay si buuxda ugu diyaar garoobeen inay codkooda ku dhiibtaan jawi nabad, dimuqraadiyad iyo xorriyad ku dhisan. Waxay sheegeen inay si weyn u sugayaan furitaanka goobaha codbixinta berri subax 12:00, si ay u gutaan waajibaadkooda muwaadinnimo ugana qayb qaataan go’aaminta mustaqbalka dalkooda. Hooyooyin, aabbayaal, dhallinyaro…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ነገ ማለዳ 12:00 ሰዓትን በከፍተኛ ጉጉት እየተጠባበቁ መሆናቸውን ገለፁ

ሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፤ ዛሬ በዋዜማው የመላው ድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች በዲሞክራሲ፣ በሰላም እና በነፃነት ለመምረጥ ሙሉ በሙሉ መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል። ህዝቡ የዜግነት ኃላፊነቱን ለመወጣት እና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን ለመወሰን ነገ ጠዋት 12:00 ሰዓት ላይ የምርጫ ጣቢያዎች የሚከፈቱበትን ታሪካዊ ቅጽበት በከፍተኛ መነቃቃት እየተጠባበቁ እንደሚገኙም ነዋሪዎቹ አስታውቀዋል። አስተያየታቸውን የሰጡ እናቶች፣…

Read More

‘በምርጫ ካርዳችን መብታችንን ለመጠቀም ተዘጋጅተናል”የወረዳ 07 እና 09 ነዋሪዎች

ወ/ሮ አረጋሽ ተካ በድሬዳዋ አስተዳደር የ07 ቀበሌ ነዋሪ ሲሆኑ በቡና ንግድ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ።ምርጫ የነገውን እጣፈንታችንን የምንወስንበት ዲሞክራሲያዊ መብታችንን የምንተገብርበት እንደሆነ አምናለው ይላሉ። በመሆኑም ነገ በሚደረገው ምርጫ ቀድመው በወሰዱት የምርጫ ካርድ የሚበጀኝን ለመምረጥ ተዘጋጅቻለው ሲሉ ገልጸዋል። እንደ እሳቸው ሁሉ የ09 ቀበሌ ነዋሪው አቶ አብዱልፈታህ ሼህ አብዱረህማን ቀደም ሲል ሁለት አጠቃላይ አገራዊ ምርጫ መሳተፋቸውን ገልፀው የዘንድሮው…

Read More