direcom

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ ለ85ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች የድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል:- ============ መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎችና የሀገራችን ሕዝቦች፤ እንኳን ለ85ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እንኳን አደረሰን! የአርበኞች የድል በዓል፤ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ፋና የሆኑት አባቶቻችንና እናቶቻችን፣ የግፍ ወረራን በፅናትና ባልተገደበ መስዋዕትነት ድል ያደረጉበት የታሪክ አሻራ ነው። አርበኞቻችን ያኔ በዱር በገደሉ የተዋደቁት ለሰንደቅ ዓላማ ክብር ብቻ ሳይሆን፣ እኛ ዛሬ አንገታችንን ቀና…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ለ85ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎችና የሀገራችን ሕዝቦች፤ እንኳን ለ85ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን! ይህ ታላቅ የድል በዓል አባቶቻችንና እናቶቻችን፣ እንዲሁም በየዘመናቱ የነበሩ ወጣቶቻችንና እህቶቻችን ለታላቋ ሀገራችን ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ለጥቁር ሕዝቦች ነፃነት የከፈሉትን ወደር የሌለው መስዋዕትነት የምንዘክርበት ታሪካዊ ዕለት ነው። አርበኞቻችን ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን ትተው በጋራ በመቆማቸው ሀገርን ከወራሪ ማዳን…

Read More

እንኳን ለ85ኛው የዐርበኞች ድል በዓል አደረሳችሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ85ኛው የዐርበኞች ድል በዓል የአደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች ዐርበኞች በዓል አደረሳችሁ ሚያዝያ 27 ቀን ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ዐርበኞች የፋሽስትን ወረራ የቀለበሱበት እና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ሙሉ በሙሉ ያስከበሩበት በዓል ነው። ዐርበኝነት ማለት ለሀገር ያለ ዋጋ የሚከፈል ከራስ ወዳድነት የነጻ መሥዋዕትነት ነው።…

Read More

በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማህበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል!!

ባለፉት ስምንት ዓመታት መንግሥት በመንገድ፣ በመስኖና በውሃ ዘርፎች ላይ ባደረገው ከፍተኛ የበጀት ድልድል የዜጎችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኑሮ ለማሻሻል ሰፊ ሥራዎችን አከናውኗል። በመንገድ ዘርፍ በ2010 ዓ.ም የነበረው የ126,773 ኪ.ሜ ሽፋን በስምንት ዓመታት ውስጥ ወደ 180ሺህ 232 ኪ.ሜ በላይ አድጓል።ይህ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ53ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ መንገዶች ተገንብቶ ለሀገሪቱ ልማት ዉሏል ማለት ነው፡፡ ከለውጡ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ልዑክ በሐረሪ ክልል ያደረገው የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርና የፖለቲካ ንቅናቄ መድረክ በስኬት ተጠናቀቀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ በሐረሪ ክልል ያደረገውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከሪያ ጉብኝት በስኬት አጠናቋል። ጉብኝቱ በሁለቱ አጎራባች አካባቢዎች መካከል ያለውን ታሪካዊና ማኅበራዊ ትስስር ከማጠናከር ባለፈ፣ በጋራ የልማትና የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በወቅቱ ባደረጉት ንግግር፤ “ድሬዳዋና ሐረሪ በጂኦግራፊ ብቻ ሳይሆን በታሪክ፣…

Read More

ከንቲባ ከድር ጁሀር በድሬዳዋና ሐረሪ አመራሮች የወዳጅነት ጨዋታ ላይ ግብ አስቆጠሩ

በድሬዳዋ አስተዳደር እና በሐረሪ ክልል አመራሮች መካከል ያለውን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ በሐረር ስታዲየም እየተካሄደ ይገኛል። በዚህ ታላቅ ስፖርታዊ መድረክ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ባሳዩት ልዩ ብቃት ግሩም ግብ ማስቆጠር ችለዋል። የከንቲባው ግብ የመሪዎችን ንቁ ተሳትፎና የአካል ብቃት ጥንካሬ ከማሳየቱም በላይ፣ በሁለቱ ወንድማማች አመራሮች መካከል…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደርና የሐረሪ ክልል አመራሮችን ያሳተፈና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ ደማቅ ስፖርታዊ ውድድር በሐረር ስታዲየም እየተካሄደ ይገኛል

በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተመራ ልዑካን ቡድን ሐረር ከተማ የገባ ሲሆን፣ ለልዑኩ በሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በሁለቱ አጎራባች ከተሞች መካከል ያለውን ታሪካዊ ወንድማማችነትና ማኅበራዊ መስተጋብር ይበልጥ ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀው ይህ መርሃ ግብር፣ የአመራሮች መቀራረብ ለሁለቱ ሕዝቦች አብሮነት ትልቅ ተምሳሌት መሆኑ ተገልጿል። የሕዝብ ለሕዝብ ትስስሩ መጠናከሩ፣ የፊታችን…

Read More

Jila Kantiibaa Kadiir Juhaariin durfamu kan gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaa hammaateef Magaala Hararitti (Adaree Biyyootti) simannaan addaa taasifame.

Filannoo Biyyooleysaa 7ffaa ilaalchisuun hariiroo Qunnamtii Cimaa uumuuf kaayyefatee Jilli Kantiibaa Kadiir Juhaariin durfamu kan gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaa hammaatee Magaala Hararitti (Adaree Biyyootti) hariiroo Obbolummaa cimaa uumuuf daawwannaa kan taasise jiila gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaatiif simannaan addaa taasifameeera. Jilli gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Magaala Hararitti (Adaree Biyyootti) duula nu filadhaa gaggeessati jira. Biiroon Dhimma…

Read More

Wafdi hoggaamiyeyaal ah oo uu hoggaaminayo Duqa Maamulka Dir Dhabe mudane Khedir Juhar, ayaa si diirran loogu soo dhaweeyay Magaalada Harar

Iyadoo la eegayo doorashadii qaran ee 7aad, barnaamij olole doorasho iyo saaxiibtinimo oo ay si wadajir ah u soo qabanqaabiyeen Dowladda deegaanka Harar iyo Maamulka Dir Dhabe ayaa ka socda Magaalada Harar si loo xoojiyo dhismaha muuqaalka iyo xiriirka dadweynaha . Xafiiska Arrimaha warfaafinta Dowladda ee Maamulka Dir Dhabe ayaa la socon doona dhacdooyinka barnaamijka…

Read More

Jiddujalli Gabaa Seena Qabeessi Qafiiraa haalaa ammayaawaan haaromee eebbifame.

Jiddujalli Gabaa Banaa Seena qabeessi Qafiiraa haalaa ammayaawaan haaromfamee hojiin fooyyessaa raawwatameefi eebbifame. Sagantaa eebbaa kana irratti kan argaman Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar haarayoomfamuun jiddu gala Qafiiraa sochii daldala magaalatiif boqonnaa haaraa ta’uu ibsan. Kantiibaa Kadiir ittidabaluuniis Piroojektiin kun Ida’ama Seenafi Ammayooma eenyummaa isaa eegatee haala daldaltootaaf Mijaawaa ta’ee kan uumee…

Read More