direcom

Waxaa la sheegay in la sii xoojin doono fursadaha lagag qaybgalinayo haweenka arrimaha siyaasada iyo horumarka qaybihiisa kale.

Waxa subax Nimadi hore ee saaka bannaan bax si heer sare ah loo soo agaasimay qabteen Xubnaha Garabka Haweenka ee Xisbiga Barwaaqo ee ismaamulkani Dir dhaba ayaa soo bandhigay barnaamijyo kala duwan oo ay ka mid yihiin Socdaal iyadoo ay ku taagerayaan ama uu ujeedkisu ahaa ololaha doorashada 7-aad ee heer qaran iyo heer deegaan…

Read More

ሰራተኛው ከመቼውም ጊዜ በላይ በከፍተኛ የሥራ ስነ-ምግባር፣ በታማኝነትና በቅንነት ህዝቡንና ሀገሩን እያገለገለ እንደሚገኝ ገለፁ

ዓለም አቀፍ የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) በዛሬው እለት የሚከበር ሲሆን በዓሉ በታሪክ ሰራተኞች ለመብታቸው የታገሉበት ነው። ዕለቱ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ሞተር የሆነው ሰራተኛ ለሀገሩ እያበረከተ ያለውን የማይተካ ሚና የሚዘከርበትና የሚከበርበት ልዩ ቀን ነው። በዚህ በዓል ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ የድሬዳዋ ነዋሪዎች በአሁኑ ወቅት ሰራተኛው ከመቼውም ጊዜ በላይ በከፍተኛ የሥራ ስነ-ምግባርና በታማኝነት…

Read More

የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ በሁሉም ዘርፎች እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ አባላት “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል የፊታችን ግንቦት ወር የሚካሄደውን 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫን ምክንያት በማድረግ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በእግር ጉዞ ጨምሮ በተለያዩ መርሃ-ግብሮች አከናውነዋል። በመርሃ-ግብሩ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንደገለጹት፣ ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሴቶች በፓርቲው ውስጥ በአመራርነትና በአባላትነት ያላቸው…

Read More

Goflaan Dubartootaa kan paartii badhaadhinaa Filannoo Biyyooleysaa 7ffaa ilaalchisuun Hiriira Duula Nu Filadhaa gaggeessan.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Goflaan Dubartootaa paartii badhaadhinaa Filannoo Biyyooleysaa 7ffaa ilaalchisuun Sosochii Deeggarsaa duula nu filadhaa kan imala miilaa Gamoon Faayinaansii hanga Buufata Baabura lafaa gaggeessan. Sagantaa kana irratti haasaa kan taasisan Kantiibaan bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar akka jedhanitti Mootummaan jijjiiramaa paartii Badhaadhinaatiin hoogganamuu sadarkaa hoggansa olaanoorraa kaasee hamma garjalaatti xiyyeeffannaa Addaa Dubartootaaf…

Read More

Waxaa laa qabtay baandhig aqoon iswaydarsi ah,oo ku saabsan hal abuurka Sayniska iyo Tiknolojiyadda ee Ardayda iyo Macallimiinta.

Bandhigga 12-aad ee shaqada hal-abuurka sayniska iyo tignoolajiyadda ee ardayda iyo macallimiinta oo soo diyariyay xafiska waxbarashada ismamulka diridhaba ayaa maanta laqabtay. Waxana munasibada bandhig aqooneedka kaso qayb galay oo ka hadlay , Duqa ismamulka Magaalada Diridhaba, Mudane Khadir Juhar, oo sheegay in Diridhaba,ay tahay magaloo warshadeed iyo ganacsi oo xor ah, gaar ahaana sayniska…

Read More

በሁሉም ዘርፍ የሚገኙ የሀገራችን ሰራተኞች

ከመቼውም ጊዜ በላይ በከፍተኛ የሥራ ስነ-ምግባርና በታማኝነት ህዝቡንና ሀገሩን እያገለገለ እንደሚገኝ ተገለፀ:: ዓለም አቀፍ የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) በታሪክ ሰራተኞች ለመብታቸው የታገሉበት ነው። ዕለቱ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ሞተር የሆነው ሰራተኛ ለሀገሩ እያበረከተ ያለውን የማይተካ ሚና የሚዘከርበትና የሚከበርበት ልዩ ቀን ነው። በዚህ በዓል ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ የድሬዳዋ ነዋሪዎች በአሁኑ ወቅት ሰራተኛው…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሀጢአት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን በመስቀል ላይ ገልፆ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት እና ሞትንም ድል በመንሳት ከሞት የተነሳበት በዓል መሆኑን ኃላፊው በመልዕክታቸው ገልፀዋል። ትንሳኤ የተስፋ፣ የእምነት እና የአዲስ ህይወት ጅማሮ ምልክት እንደመሆኑ ይህ በዓል በልባችን ሰላምን፣ በማህበረሰባችን አንድነትን፣ በሀገራችንም ብልጽግናና እድገትን ይዞ ይመጣ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የአንድነት እንዲሆን የተመኙት ክቡር ም/ከንቲባው ፤ ያለንን በማካፈል፣ ጐረቤትን በማገዝ እና በመጠየቅ እንዲሁም የተቸገሩትን በመርዳት በአሉን በጋራ ማሳለፍ እንደሚገባ በመልዕክታቸው ገልፀዋል። በዓሉ የፍቅር፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የመቻቻል እሴቶች ይበልጥ የሚጠናከሩበት ሊሆን እንደሚገባ ክቡር ም/ ከንቲባው ጠቁመው፤ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የፍቅር፣ የሰላም፣ የደስታ፣ የብልፅግና እና የመተሳሰብ በአል ይሆን ዘንድ መልካም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሠላም፣ በአንድነትና በፍቅር አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በዓልን ደስተኛ ሆነው እንዲያሳልፉ ካለን ላይ በማካፈልና እርስ በእርስ በመረዳዳት እንዲሁም በመተሳሰብና በፍቅር በዓሉን ማሳለፍ እንደሚገባ ክቡር ከንቲባ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። በመጨረሻም በዓሉ የሠላም፣ የደስታ፣ የፍቅር እንዲሆን እምኛለሁ በማለት ክቡር ከንቲባው የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

የትንሣኤ በዓል በክርስቲያኖች ዘንድ ልዩ ቦታ ያለው በዓል ነው። ሞት የተሻረበትና ሕይወት ዋስትና ያገኘበት ነው። ከሞት ባሻገር ሕይወት፣ ከመቃብር ባሻገር ትንሣኤ መኖሩ የታወጀበት ነው። ሞት መጨረሻ መቃብር መዳረሻ አለመሆናቸው የተረጋገጠበት ነው። በአዳም ምክንያት ወደ ምድር የወረደው ሰው፣ በክርስቶስ ምክንያት ወደላይ የወጣበት ነው። የዘንድሮውን ትንሣኤ የምናከብረው ሀገራችን ኢትዮጵያ በሚያልፍ ፈተና ውስጥ እንዳለች እያሰብን ነው። መንገዳችን ረጅም፣…

Read More