direcom

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የፋሲል ግቢን መረቁ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የታደሰውን የፋሲል ጊቢ መርቀዋል። የተከናወነው ሰፊ የእድሳት ሥራ በቅርስ ስፍራው ነባሩን ታሪክ በመጠበቅ ውበቱን እና ተደራሽነቱን በማሻሻል አዲስ እስትንፋስ የሰጠ ሆኗል። የእድሳት ሥራው የቤተመንግሥቱን የግንባታ መዋቅር መጠገን፣ የእግር መንገዶችን ማሻሻል፣ ቁልፍ የሆኑ ሕንፃዎችን ከዝግባ እና ዋንዛ በባሕላዊ ቁሳቁሶችን ተጠቅሞ በማደስ…

Read More

Waxaa laa sheegay in Mashaariicda uu Bangiga Adduunku ka taageerayo ismaamulka Diri dhaba aay faa’iidooyin badan oo waxtar leh uleyihin bulshada.

Wafti uu hogaminayo Maareeyaha Hawlgalka, Magaalooyinka iyo Dhulka (URL), ee Bangiga Adduunka qaybtisa Bariga Afrika Mudane mr Abhas K. Jha Wafdiga ayaa wadahadallo la yeeshay hoggaamiyeyaasha ismaamulka Diridhaba oo ku saabsan qodobbada ay maamulku sii wadi karaan xoojinta hawlaha lagu sameeyay taageerada Bangiga Adduunka, Hordhac ku saabsan mashaariicda uu Bangiga Adduunku maalgaliyo. Waxaana madasha ka…

Read More

Bulchinsatti Pirojektoonni Deeggarsa Maallaqaa Baankii Addunyaatiin Hojjetamaa Jiran Fayyadamummaa Ummata Kan Mirkaneessan Ta’uun Ibsame.

Jilli Aanga’oota Baankii Addunyaa Damee Afrikaa Bahaatti Hoji gaggeessaa Hojmaata Jireenyaafi Lafa Magaalaa (Urban Resilience and Landa) kan Ta’an Mr. Abhas K. Jha tiin durfamu Pirojektoota misoomaa deeggarsa Maallaqaa Baankii Addunyaatiin Bulchinsa Dirree Dhawaatti hojjetamaa jiranirratti fi akkaaataa hojiilee kanneen ciminaan itti fufsiisfamanirratti aanga’oota bulchinsaa waliin mari’achuun haala piroojektoonni irra jiran daawwateeti jira. Daawwannaa gaggeeyfame…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በዓለም ባንክ ድጋፍ የተተገበሩ ፕሮጀክቶች የነዋሪውን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸው ተመላከተ::

በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ Urban Resilience and Land (URL), Practice Manager በሆኑት Mr. Abhas K. Jha የተመራ ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር በዓለም ባንክ ድጋፍ የተሰሩ ስራዎች ላይና ስራዎቹን አጠናክሮ ማስቀጠል በሚቻልባቸው ነጥቦች ላይ ከአስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት በማድረግ፤ በመስክ በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የተሰሩ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውሮ ተመልክቷል። በዚህም በውይይት መድረኩ የተገኙት የፋይንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ወረዳ ሁለት አስተዳደር ጽ/ቤት በወረዳው የሚገኙ 410 የቀበሌ ቤቶችን ለድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስረከበ

የመንግስት ቤቶችን ምቹ በሆነ ሁኔታ ለማስተዳደር በተሻሻለው የአሰራር ስርአት መሰረት የቀበሌ ቤቶችን የአስተዳደር ሂደት ዲጂታላይዝ በሆነ መልኩ ለመምራትና ድሬዳዋ የምትገኝበትን የልማት ግስጋሴ በሚመጥን መልኩ የቀበሌ ቤቶችን ለመገንባት እና ለማዘመን ቤቶቹን በአንድ ማዕከል መሰብሰብ አስፈላጊ በመሆኑ ርክክብ መደረጉ ተመላክቷል። በዚህም በርክክብ መርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የመንግስት ህንፃዎችና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ኢብሳ…

Read More

አሽከርካሪዎች ስነምግባረን ተላብሰው በማሽከርከር እንዲሁም ህግና ስርአትን ተከትለው በመንቀሳቀስ ሊደርስ ከሚችል የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋ ራሳቸውን እና ማህበረሰባሀውን እንዲጠብቁ ጥሪ ቀረበ

የድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ከድሬደዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት ጋር በመቀናጀት ለታክሲ ማህበራት ለባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች በተለያዩ ርእሰጉዳዮች ላይ የሚሰጠው ስልጠና ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል። መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት በባስልጣኑ የህዝብ ጭነት ትራንስፖርት ስምሪት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፈለቀ ፈረጃ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች በእለቱ መድረክ ሚተላለፉ መልክቶችን በአግባቡ በመውሰድ ወደ መሬት ሊያወርዱ እንደሚገባ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን የእለቱ መድረክም…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመስከረም እና ጥቅምት ወር 2018 ዓ.ም በመሠረተ ልማት፣ በገጠር ልማት፣ በአስተዳደራዊ ማሻሻያ እና በዲፕሎማሲያዊ ትብብር ላይ ያተኮሩ ተከታታይ አገራዊ እና ዓለም አቀፍ ተግባራትን አከናውነዋል። ያለፈውን ወር ተግበራት በጨረፍታ እነሆ፥

የከተማ ልማት እና የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ከዳንጎቴ ግሩፕ ጋር በመተባበር ለሚገነባው የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ እና በጎልደን ኮንኮርድ ግሩፕ አማካኝነት ለሚገነባው የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ መሠረት መጣላቸው ከካናወኗቸው ቀዳሚ ተግባራት የሚጠቀሱ ናቸው። የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ከሂላል የነዳጅ ስፍራ ድፍድፍ ነዳጅ በማውጣት፣ በማጣራትና በማጠራቀም በዓመት 3.5 ሚሊዮን ቶን…

Read More

ባለፉት 3 ወራት ብቻ በተመረቱ ተኪ ምርቶች ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማዳን ተችሏል – የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። መንግሥት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል የተኪ ምርት ስትራቴጂን በመቅረጽ ወደ ሥራ በመግባቱ ከፍተኛ ውጤቶች ተመዝገበዋል ብሏል አገልግሎቱ በመግለጫው። ስትራቴጂው የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር፣ የወጪ-ገቢ ምርት እንዲመጣጠን እና ሀገራዊ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛልም ነው ያለው።…

Read More

በኢትዮጵያ ከ40 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ከተረጂነት ለማላቀቅ በአደጋ ስጋት መከላከል በኩል ተጨባጭ ውጤት ማስገኘቱ ተገለጸ።

“ከአደጋ ይልቅ ለአደጋ ስጋት አይበገሬነት ግንባታ ትኩረት እንስጥ” በሚል መሪ ቃል የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን አከባበርን አስመልክቶ የተዘጋጀ መድረክ በድሬዳዋ ተካሂዷል። የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ48ኛ ጊዜ፥በሀገራችን ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ እንዲሁም በአስተዳደሩ ለ11ኛ ጊዜ ዘንድሮ እንደሚከበር ተገልጿል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ እና በከንቲባ ጽ/ቤት የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ዶ/ር…

Read More

Bixinta cashuurta waa waajib muwaadin kasta saaran -aklile tateq

War saxaaafadeed ay soo saartay wakaalada dakhliga ee ismaamulka diri dhaba ayaa lagu qabtay xafiska dakhliga taasi oo lagaga hadlayey cashuur bixinta ee ismaamulka dir dhaba War saxaafadeedkan waxaa qabtay Agaasimaha Waaxda tababarka Waxbarashada, Adeegga Macaamiisha, Diiwaannada iyo Kaydka ee wakaalada dakhliga ee ismaamulka diri dhaba mudane Aklile tateq Mudane aklile ayaa sheegay in Wakaalada…

Read More