Kiraan Manneen Daldalaa foyyefamuufi.

    Korporeeshiniin Manneen Kiraa Federaalaatti Itti gaafatamaan damee Dirree Dhawaa Obbo Uwnatu wixinee fooyyessa Kiraa Manneen Daldalaa irratti akka ibsanitti gatii manneenii kun waggoottan darbanitti kan itti hojjatamaa turee haala qabatamaa ammaan kan wal hin simanne waan ta’eef wixineen fooyessaa kun kurfeeyfamaa jiraa jedhan.

    Read More

      Filannoon biyyaalessaa marsaa 6ffaan Caamsaa 28,2013 akka gaggeeffamu Boordiin Filannoo yaada dhiyaase

      Guyyaan Filannoo biyyaalessaa marsaa 6ffaan itti gaggeeffamu Caamsaa 28, 2013 akka ta’u Boordiin Filannoo Biyyaalessa Ityoophiyaa yaada dhiyaase. Boordichi sagantaa duraa har’a ifoomseen guyyaan sagaleen itti laatamu Caamsaa 28, 2013, guyyaan bu’aan waliigalaa itti ifoomu Caamsaa 29, 2013 hanga Waxabajjii 21, 2013 akka ta’u yaada dhiyeessera. Boordichi sagantaa gabatee yeroo filannoo marsaa 6ffaa biyyaalessaa haala…

      Read More

        ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ በተመረጡ ቦታዎች ተካሄደ።

        15ኛው ሳምንት የጽዳት ዘመቻ በአስተዳደሩ ቀበሌ 02 በተመረጡ ሶስት ቦታዎች ማለትም ቡድን 1. በክቡር ከንቲባው የሚመራው ከሰኢዶ ፎቅ እስከ አዲሱ መነሃሪያ ቡድን 2. በክቡር ም/ ከንቲባው የሚመራው ከሰኢዶ ፎቅ በአጠና ተራ እስከ ጎሮ እንዲሁም ቡድን 3 (ፖሊስ ኮሚሽን) በኮሚሽነሩ የሚመራ ከሰኢዶ ፎቅ እስከ ኢንዱስትሪየጽዳት ዘመቻ ፕሮግራሙ ተካሂዷል። በዘመቻው የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና የሴክተር መ/ቤት አመራሮች፣ የቀበሌ…

        Read More

          የሚሰሩ የልማት ስራዎች የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረገ መሆን እንዳለበት የቀበሌ09 አስተዳደር ገለጸ፡፡

          በቀበሌው ልዩ ስሙ ገንደገራዳ በተባለው አካባቢ ቀጠና ሁለት ሰፈር 1 እና 2 በአካባቢ ልማትና ህብረተሰብ ተሳትፎ ተለይተው ሊሰሩ በታቀዱ ፕሮጀክት ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡ በቦታው ላይ የቀበሌው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሀሰን ኢጌ እንዲሆም የኮሙኒኬሽን እና የአካባቢ ልማት ማስተባበሪያ ሀላፊ አቶ አብዱልአዚዝ አህመድ ጨምሮ የድሬደዋ አስተደዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎ እና ልማት ኤጀንሴ ሀላፊ አቶ ጎንፋ ሞሲሳ…

          Read More

            የጥላቻ አመለካከትን በማስወገድ ሀገራዊ አንድነትና ህብረ-ብሄራዊ ጥንካሬያችንን በማጉላት የተጀመረውን የእድገት፣ የልማት፣ የለውጥ ሂደቶች ሳይቋረጡ እንዲቀጥሉ ሁሉም አካላት ሀላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ።

            የኢትዮጲያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር በሰላም፣ በአብሮነት፣ በሀይማኖትና በብሄር ብዝሀነት አያያዝ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ የሀይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ የሆኑበት የምክክር መድረክ በሳምራት ሆቴል የተካሄደ ሲሆን በዚሁ መድረክ ላይም በክብር እንግድነት በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ…

            Read More

              ለ2013 አጠቃላይ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ዝግጅት መመሪያ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ::

              የድሬዳዋ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በድ/ዳ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ወክለው ለፌደራል፣ ለከተማ አስተዳደርና ለቀበሌ ምክር ቤት አባልነት የሚወዳደሩ እጩዎች ቅድመ-ዝግጅት ማስፈፀሚያ እቅድ ዙሪያ ተወያይተዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ብሎም በአገር አቀፍ ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ዝግጅት መመሪያ ዙሪያ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች እና መምሪያ ኃላፊዎች እንዲሁም የወጣትና ሴቶች ሊግ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል። በቀጣይ በመመሪያው…

              Read More

                በኮሮና ምክናየት ተቀዛቅዞ የነበረው የንግድ ግብይት አሁን ላይ እየተሻሻለ መምጣቱን በቀበሌ 09 የሚገኙ ነጋዴች ገለጹ፡፡

                በአስተዳደራችን በርካታ የንግድ ተቋማት ከሚገኝባቸው ቀበሌዎች አንዱ የሆነው የቀበሌ 09 አስተዳደር ሲሆን በቀበሌው በርካታ ቁጥር ያላቸው የተለያዩ የንግድ ተቋማቶች ይገኛሉ፡፡ ታዲያ እነኝህ የንግድ ተቋማት በአለማችን ብሎም በአገራችን እና በአስተዳደሩ በተከሰተው የኮሮና ወረሽኝ ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴው ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ በመቀዛቀዙ የንግዱ ማህበረሰብ ለከፍተኛ ችግር ተጋልጦ መቆየቱን ያነጋገርናቸው ነጋዲዎች ተናግረዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መንግስት በሽታውን ለመከላከል…

                Read More

                  Kantiibaa Ahmad Garee Kubbaa Miilaa Magaalaa Dirree Dhawaa jajjabeessan.

                  Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Ahmad Buuh Garee Kubbaa Miilaa Magaalaa Dirree Dhawaa jajjabeessuu fi hamilee laatan. Kantiibaa Ahmad Buuh wayita hamilee laatan akka jedhanitti isin tapha gaarii taphachuun injifadhaa nuus isin gammachiifna jedhan. Miseensota Kaabinee Bulchiinsaa ta’an Hooganaa Biiroo Konistiraakshinii fi misooma Manneenii Injiinar Jamaal Ibraahim fi Hooganaa Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Obbo…

                  Read More

                    ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ ዉይይት ተካሄደ::

                    በሀገራችን ለ16ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚኘዉን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን አስመልክቶ የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፊራንኦል ቡልቻ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የሀገራችንን የብልፅግና ጉዞ ለማረጋገጥ ሙስናን መከላከል ወሳኝ መሆኑን በማብራራት ይህ ትዉልድ በተለይም ወጣቶች እና የመንግስት ሰራተኛው ሀብታቸዉን…

                    Read More