መንግስት የፅንፈኛው ሕወሐት ቡድንን ለሕግ ለማቅረብ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዋች ገልፀዋል።

    የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዋች መከላከያ ሰራዊት የጀመረውን የህግ የማስከበርና የህልውና ተልዕኮ አጠናክሮ እንዲቀጥል የድጋፍ ሰልፍ አድርገዋል። ሰልፈኞቹ በጠዋት የጁንታው ህወሓት ቡድን ሀሠተኛ ፕሮፓጋንዳ መጠቀሚያ አንሆንም !! የከሀዲውና ፅንፈኛው ህወሓት ፀባጫሪነት መልካም ከሆነው የትግራይ ህዝብ አይነጥለንም!! ጁንታው የህወሓት ቡድን ከሃገራዊ አንድነታችንና ብልፅግናችን አይነቀንቀንም!! የሚል መፈክሮችን ይዘው በመውጣት ከሐዲው የሕውሀት ቡድን በሰሜን ዕዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን የሽብር…

    Read More

      shacabka ismaamulka ayaa sheegay in ay taageersan yihin dadaalka ay wadaan ciidanka qaranka ee ay ka wadaan waqooyiga dalka.

      garoonka kubada cagta ayaa waxaa ku kulmay masuuliyinta sarsare ee ismaaulka iyo shacab waynaha ismaamulka oo ka kala imiday qabaleeyada miyiga iyo kuwa magaaladaba waxayna ku cel celinaayen hadalo lagu taageerayo hawlgalka ay ciidanku ka wado deegaanka tigreega ee sharci hor keenida kooxda TPLF. shacabka ayaa waxaa la hadlay duqa ismaamulka diri dhabe oo sheegay…

      Read More

        የዲያስፖራውን ተሳትፎ በማሳደግ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ትልቁን ድርሻ እንዲወጣ ማስቻል እንደሚገባ ተገለፀ ::

        የድሬዳዋ የዲያስፖራ ስትሪንግ ኮሚቴ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮች በዘርፉ ያሉ ችግሮችና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በአገራችን ዲያስፖራው ሁሉን አቀፍ የልማት እንቅስቃሴዎች ላይ ተሳታፊ እንዲሆን የዲያስፖራ ፖሊሲ ተቀርፆ ተግባራዊ በመሆኑ አውንታዊና አበረታች ውጤቶች መመዝገቡን የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ በወቅቱ ተናግረዋል። አክለውም በአስተዳደሩ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመፍታት በሚቻልበት መንገድ እተሰራ መሆኑን…

        Read More

          ከነውጠኛው ህወሓት ጋር የሽብር ተግባር ለመፈፀም እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የተጠረጠሩ 18 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ::

          በጉዳዩ ላይ መግለጫ የሰጡት የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ኮምሽነር አለሙ መግራ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ተጠርጣሪዎች ጋር 9 የተለያዪ ሽጉጦቸ ÷ጥይቶች÷ የተለያዪ የባንክ ደብተሮች ÷ፓስፖርቶች ÷ሰነዶች÷መአድኖችና ላፕቶፖች መያዛቸውን ገልፀዋል። ፖሊስ የህዝቡን ደህንነት የማስጠበቅ አንዲሁም የሽብርተኛውን ህወሓት የሽብር ተግባር ለማክሸፍ በንቃት እየሰራ እንደሚገኝ ኮምሽነር አለሙ መግራ ጨምረው ገልፀዋል።ህብረተሰቡ ከፀጥታ አካላት ጋር የሚያደርገውን የተለመደ ትብብር መቀጠለም ይገባዋል ብለዋ።

          Read More

            Boolis koomishika diri dhabe ayaa sheegay in uu qabtay koox xidhiidh la leh ururka TPLF oo rabay in ay falal argixiso ah ay ka fuliyaan magaalada diri dhabe.

            Booliska ayaa gacanta ku dhigay 18 qof iyo waliba hub iskugu jira rasaas, baaskoolado, buugaanta baanka, baasabooro iyo waliba lab toobyo(computer). Koomishineerka boolis koomishinka ismaamulka koomishineer alamu magra ayaa sheegay in uu boolisku had iyo jeer foojigan yahay uuna fulinayo talaabooyin lagaga hortagaayo falalka argagixisanimo ee ay kooxaha argagixisooinku rabaan in ay ka fuliyaan ismaamulkani…

            Read More

              በአስተዳደሩ የዋሄል ክላስተር ህግን ለማስከበር እርምጃ እየወሰደ ላለው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት 3 መቶ 20ሺህ ብር የሚገመት የሀረር ሰንጋ ከብት አበርክተዋል፡፡

              በስነ ስርአቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፤ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፤የብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ፤የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ ፤ የኢፌደሪ መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ አየር ሀይል እና እዝ የበላይ አመራሮች እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አባ ገዳና የሀገር ሽማግሌዎች ተገኝተዋል፡፡ በስነ-ስርአቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

              Read More

                በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ይገባል ተባለ::

                የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት÷ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ባለሃብቶች እና ባለድርሻ አካላት የትስስር ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሐር በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ወሳኝ ከሚባሉት በተለይ ከሰው ሀይል÷ የማቴሪያል÷ከማምረቻና ከመሸጫ ቦታ ምችችትን ጨምሮ ከመብራትና ከብድር አቅርቦት እረገድ የተለያዩ ችግሮች እንደሚስተዋሉ አስረድተዋል። ችግሩ በተለይም ጉዳዩ በሚመለከታቸው…

                Read More

                  በ2012 ዓ.ም በድሬ ዳዋ የተከሰቱ ዋና ዋና አደጋዎችን ጉዳቶችን ለመቀነስ በተደረገው ርብርብ ላይ የህብረተሰቡ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

                  በ2012 ዓ.ም በድሬ ዳዋ ከተከሰቱ ዋና ዋና አደጋዎችን መካከል 4 የተፈጥሮ አደጋዎች ድርቅ፣ ጎርፍ፣ ኮሮናና የአንበጣ መንጋ ሰዉ ሰራሽ አደጋ ግጭት፣መሆናቸውን ዛሬ ድሬዳዋ አስተዳደር አደጋ ስጋት ስራ አመራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎችና ቀጣይ እቅዶች ላይ በማተኮር ባካሄደው የምክክር መድረክ ላይ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ገለፁ አክለዉም በ2013 ዓ.ም በተፈጥሮ እንዲሁም በሰው ሰራሽ የሚፈጠሩ አደጋዎች…

                  Read More

                    በአስተዳደሩ ነገ ህዳር 5 የሚለገሰዉን ደም በአግባቡ ለመሰብሰብ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ::

                    በሀገራችን የተከሰተዉን ግጭት ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊታችን የደም እጥረት እንዳያጋጥም ታስቦ ህዳር 5 /2013 ዓ.ም “ደሜን ለመከላከያ ሰራዊታችን እለግሳለሁ” በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ ስነ ስርአት ይካሄዳል። በመከላከያ ሰራዊታችን ላይ የደረሰውን ድንገተኛ ጥቃት ተከትሎ በደም እጥረት ምክኒያት የሚከሰት ሞትን ለማስቀረት የድሬ ደዋ ነዋሪ የሆኑ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በሚሳተፉበት የደም ልገሳ ስነስርዓት ላይ የሚለገሰዉን ደም በአግባቡ ለመሰብሰብ…

                    Read More

                      በዘንድሮው የመጀመሪያ ሩብ አመት በድሬደዋ አስተዳደር በመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋ ሳቢያ በሰውና በንብረት ላይ ይደርስ የነበረውን የሞትና የንብረት ውድመት በከፍተኛ ደረጃ መቀነስ መቻሉን በፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አስታወቀ፡፡

                      ህግን በሚተላለፉ አሽከርካሪዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ በህብረተሰቡ ሊታገዝ ይገባል ተብሏል፡፡ ፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በቅርቡ ባወጣው መረጃ በድሬደዋ አስተዳደር ያለው የተሸከርካሪ አሀዝ ከ25 ሺበላይ ስለመሆኑ ይነገራል፡፡ ታድያ በአስተዳደሩ ከተሸከርካሪ መበራከቱ ጋር ተያይዞ በያመቱ በሰውና ህይወትና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ይከሰታል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬትም በያዝነው አመት በከተማዋ የሚደርሱ የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋን…

                      Read More