ህብረተሰቡ ሰላሙን በማስጠበቅ እርስ በእርስ የመደጋገፍ ባህሉን እንዲያጠናክር ጥሪ ቀረበ።

    የድሬደዋ አስተዳደር በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች ጋር ወይይት አድርገዋል። በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር ድሬዳዋ ያሳለፍናቸው ወራት በህብረተሰቡና በፀጥታ አካላት ትብብር ብዙ ዋጋ በተከፈለበት መስዋዓትነት ወደ ቀድሞ ሰላሟ መመለሷን በመጠቆም ይህንን ሰላም ሊያደፈርሱ የሚፈልጉ ቀን ከሌት የማይተኙ በሰው ህይወት ቁማር የሚጫወቱ አረመኔ…

    Read More

      የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝን በመከላከል የ2013 የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማስጀመር ውይይት አካሄደ፡፡

      በዩኒቨርሲቲው ውስጥም ተማሪዎችን በዘር፣ በሀይማኖትና በብሔር የሚከፋፍሉ የዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሰራኞች ላይ የዩኒቨርሲቲው ቦርድ እንደማይታገስ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢና የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሲቪክ ተቋማት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር አለሙ ስሜ ገልፀዋል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ 2013 የትምህርት ዘመንን ለማስጀመር ይረዳ ዘንድ የተለያዩ የቅድመ-ዝግጅት ስራዎችን በማከናዎን ላይ የሚገኝ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው እያከናወናቸው ያሉትን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችንም ከዚህ ቀደም የዩኒቨርሲቲው የቦርድ…

      Read More

        በድሬደዋ አስተዳደር ስር በሚገኙ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ላይ የሚስተዋሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶች በፍጥነት ተፈትሸው ሊታረሙ እንደሚገባ ተገልጋዮች ገለፁ፡፡

        የአስተዳደሩ ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ቢሮ የመልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በተመረጡ አራት የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ላይ ከሚዲያ ጋር በመቀናጀት ድንገታዊ ምልከታ አድርጓል፡፡ በአስተዳደሩ ከፍተኛ ተገልጋይን ከሚያስተናግዱና የህዝብ ሮሮ በስፋት ከሚነሳባቸው ተቋማት መካከል በሁለት የቀበሌና በሁለት መንግስታዊ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ላይ የአስተዳደሩ ፐብሊክ ሰርቪስ እና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ የመልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአስተዳደሩ ከሚገኙ ሚዲያዎች ጋር…

        Read More

          ከድሬዳዋ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ::

          የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ በህወሃት አገር አጥፊ ቡድን ላይ በሚወሰደው እርምጃ ከፌዴራል መንግስት ጎን ይቆማል ። የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ ሀገርን ከመበተንና የዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ በህወሃት አጥፊ ቡድን ላይ የመከላከያ ሰራዊታችን በሚወስዳቸው ማንኛውም አይነት እርምጃዎች የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን ይገልፃል ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ ህወሃት በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታችን ላይ ያደረሰውን ጥቃት በእጅጉ ያወግዛል ፡፡ በሀገራችን…

          Read More

            የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል ለስድስት ወራት የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ::

            የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ጥቅምት 25/2013 ባደረገው 21ኛ አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ መንግሥት የሀገርን ሰላምና ሕልውና፣ የሕዝብንና የዜጎችን ደህንነት የማረጋገጥ እና ሀገሪቷን ወደ ሁከትና ብጥብጥ የሚወስዱ ማናቸውንም ድርጊቶችን የመከላከል ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን በመገንዘብ፤ እንዲሁም በትግራይ ብሔራዊ ክልል ውስጥ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን እንዲሁም የሕዝብን ሰላምና ፀጥታ አደጋ ላይ የሚጥሉ በተለይም የሀገርን ሉዐላዊነት…

            Read More

              Golaha wakiilada ismaamulka diri dhabe ayaa ee sanad hawleedkoodi 2aad kalfadhigisi caadiga ahaa 45aad yeelan doona 26 iyo 27 bisha diqimti.

              Afhayeenka golaha baarlamaanka ee ismaamulkani diri dhabe marwo faduum mustafe ayaa shir jaraa`id oo ay la yeelatay warbaahinta sheegtay in kalfadhigani lagu qiiman doono waxqabadki rubici koobaad ee sannad miisaniyeedkani 2013 TI ee xafiisyada caafimaadka iyo waliba laydhi tiriiga ama kooraanka sidoo kale waxay marwo faduun sheegtay in la buuxin doono gudiyada joogtada ah ee…

              Read More

                የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የምክር ቤቱን 2ኛ የስራ ዘመን 45ኛ መደበኛ ጉባኤ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል::

                ክብርት አፈ-ጉባኤዋ በመግለጫቸውም ጥቅምት 22/2013ዓ.ም በምእራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ያወገዙ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 45ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከጥቅምት 26 እስከ 27 ድረስ በኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ እንደሚያካሂድና በጉባኤውም የምክር ቤቱን የ44ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ማጽደቅ ‘የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ኤሌክትሪክ…

                Read More

                  ቁጠባን መሰረት ያደረገ ማበረታቻ ሽልማት የባንክ ስርአት መኖር ደንበኞችን ለበለጠ ቁጠባ እንደሚያነሳሳ ተገለጸ::

                  የአቢሲኒያ ባንክ በይቆጥቡ ይሸለሙ መርሓ ግብር የምስራቅ ኢትዮጵያ ባለዕድለኞችን ሽልማት ሰጠ የአቢሲኒያ ባንክ “መቆጠበብ ያሸልማል ” እና “እንሸለምዎ ” በሚል መሪ ቃል በምስራቅ ኢትዮጵያ ባሉ 35 የባንኩ ቅርንጫፎች ቁጠባን መሰረት ያደረገ 15 ባለዕድለኞችን ሽልማት ሰጠ፡፡ በዚህ የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ የአቢሲኒያ ባንክ ድሬ ደዋ ዲስትሪክት ማናጀር አቶ ሙሉጌታ በቀለ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ባንኩ ሀገራችን ለጀመረቻቸዉ ዘርፈ…

                  Read More

                    ከድሬዳዋ አስተዳደር እና ከድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተሰጠ መግለጫ.

                    ትላንት ማታ በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ በንፁሃን ዜጎች ላይ በደረሰው እጅግ አሰቃቂ የወገን ህይወት መጥፋት የድሬዳዋ አስተዳደር፣ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት እና ነዋሪዎች እጅጉን አዝነናል፤ በሰላማዊና ንፁሃን ዜጎች ላይ በደረሰው አረመኔያዊና ዘግናኝ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ልባችንም ክፉኛ ተሰብሯል፡፡ እኛ ኢትዮጵያዊያኖች ጠላት ያልደፈረን፤ ሰብዓዊ ክብራችንን ያላሳጣን ህዝቦች ሆነን ሳለ በየጊዜው በአካባቢና በማንነት ላይ ያተኮረ እጅግ ዘግናኝና…

                    Read More

                      የኮሮና ቫይረስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንጻር የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ እንደተናገሩት በአለም አቀፍ ወረርሽኝ COVID 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስቀጠልና ህፃናት የሚደርስባቸውን ስነ-ልቦናዊ ችግር ለመቅረፍ ትኩረት ተሰቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በየደረጃው በመሰራቱ የትምህርት ሂደቱ በመጀመሩ ውጤታማ የመማር ማስተማር ሂደትን ከማስፈን አኳያ አቅመ ደካማ ለሆኑ ተማሪዎች እየተደረገ የሚገኘው የቁሳቁስ ድጋፍ አመርቂ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

                      እየተደረገ የሚገኘው ጥሩ ምሳሌ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት እንደተናገሩት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሌሎች መስኮች ላይ ካሳደረው ተፅዕኖ በተለየ መልኩ በትምህርት ዘርፍ ላይ የፈጠረው ችግር ጉልህ መሆኑን ጠቅሰው የቫይረሱን ስርጭት ከመከላከል አንጻር በአሁን ወቅት የሚስተዋለው መዘናጋት አሰቃቂ በመሆኑ ወላጆች ታዳጊ ህፃናት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኃላፊነት…

                      Read More