የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች አለም አቀፍ ማህበር በድሬዳዋ ከተማ ድጋፍ አደረገ::
የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች አለም አቀፍ ማህበር በድሬዳዋ ከተማ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ከ250 ሺ ብር በላይ የሚገመት የትምህርት መርጃ ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በድጋፉ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጀዋር እንደገለፁት በአስተዳደሩ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ መስኮች እየተደረገ የሚገኘው የመተጋገዝ ስራ የድሬዳዋን የመቻቻልና የፍቅር ከተማ ስያሜ የሚያጎላ…


