Waxaa la sheegay in guud ahaan laga dhameeyay bariga dalkeenan ayaxi soo weeraray lagana hor tagay khasaarahi uu dhalin kari lahaa.

    Todobaadki aanu soo dhaafnay ayaa waxaa bariga dalkeenan deegaanada jaarka ku ah sida deegaanka soomaalida, bariga hararge ee deegaanka oromada, deegaanka hararida iyo waliba sidoo kele ismaamulkani diri dhabe ayaa khasaare u gaystay beeralayda iyo waliba dhir daaqsimeedka. Haddaba waxaa shir jaraa`id oo ay si wadajir ah u bixiyeen madaxa xafiiska beeraha,biyaha macdanta iyo tamarta…

    Read More

      በአስተዳደሩ ብሎም ኦሮሚያ ክልል በምስራቅና ምዕራብ ሀረርጌ እንዲሁም በሶማሌ ክልል የተከሰተውን የበረሃ የአንበጣ ለመከላከል የተወሰዱ ያሉትን ሥራዎች አበረታች ውጤት ማስመዘገብ እንደተቻለ ተገለጸ፡፡

      በምስራቁ የአገራችን ክፍል አጎረባች ክልሎች ከባለፈው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላክል የተደረጉ የማጥፋት ዘመቻ እና የደረሰውን ውድመት የአስተዳደሩ ግብርና፣ ውሃ፣ ማዕድንና ኢኔርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና የኦሮሚያ ግብርና ተፈጥሮ ሀብት ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ የአንበጣ መከላከል ግብረ ሃይል የሥራ እንቅስቃሴና የተገኙ ውጤቶችን ለሚዲያ ባለሞያ መግለጫ ሰተዋል፡፡ ግብረ ሃይሉ ባሳለፍናቸው…

      Read More

        የድሬደዋ የቀጣይ 10 አመት እቅድ ላይ ምክክር መካሄድ ተጀመረ::

        የድሬደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና የድሪጅት ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት ከዛሬ ጥቅምት 12 ጀምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት የሚቆይ ያለፉት 10 አመታት ዋና ዋና አፈጻጸሞች እና የቀጣይ 10 አመት የልማት እቅድ ዙሪያ ምክክር መካሄድ ተጀመረ ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ላይ በአሁኑ ሰዓት የኢኮኖሚ ዘርፍ ያለፉት 10 አመታት ዋና ዋና አፈጻጸሞች እና የቀጣይ 10 አመት የልማት እቅድ ቀርቦ…

        Read More

          የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የወጣውን መመሪያ መጣስ እስከ ሁለት ዓመት በሚደርስ እስራት ያስቀጣል – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

          አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጣር የወጣውን መመሪያ ቁጥር 30/2013 መጣስ እስከ ሁለት አመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ። ኢትዮጵያ የዓለም የጤና ድርጅት ማሳሰቢያን መሠረት በማድረግ የወረርሽኙን መስፋፋት ለመቀነስ ያስችል ዘንድ የአስቸካይ ጊዜ አዋጅ እና መመሪያዎችን በማውጣት ስትተገብር መቆየቷን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውሷል። የአስቸኳይ…

          Read More

            የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን መቆጣጠርና መከላከልን አስመልክቶ የወጣውን አዲስ መመሪያ ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ፡፡

            መድረኩ የተካሄደው ከተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ እና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት ነው፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ በኮቪድ-19 ምክኒያት ወረርሽኙን ለመከላከል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ በአዋጁ መሰረት ስንመራ የነበረ ሲሆን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተነሳ በኋላ ኮቪድ-19ን ከመከላከል አንፃር ዝንጉነት እንዳይፈጠር በጤና ጥበቃ ሚ/ር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ በመሆን…

            Read More

              Baasii Birrii Miiliyoona 38 oliin Gamoon Mana Murtii ijaarame eebbifame.

              Gamoon Mana Murtii Sadarkaa Jalqabaa fi Ol-Iyyannaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan Baasii Birrii Miiliyoona 38 oliin ijaarame eebbifame . Sagantaa Eebba Gamoo kanaa irratti keessummaa kabajaa ta’uun kan argaman Afa-yaa’iin Mana Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamtuu Adde Faxum Musxafaa haasawa taasisaniin akka jedhanitti Yeroo ammaa kan Piroojektoonni baay’een akkaan harkifachuun rakkoo uumaa jiranitti Gamoon Mana…

              Read More