በአስተዳደሩ የመንግሰት ተቋማት የ1ኛ ሩብ አመት ሱፐርቪዥን አፈጻጸም መድረክ ተካሄደ
የድሬዳዋ መንግስት ተቋማት የ1ኛ ሩብ አመት የማናጅመንትና የሰራተኞች መድረክ ግንኙነት አግባብ፣ የሪፖርት ዝግጅትና የፕሮጀክት አፈጻጸም ደረጃ ሱፐርቪዥን አፈጻጸም መድረክ ተካሂዷል። በቀረበው ሱፐርቪዥን መድረኩ ከከፍተኛ አመራር እስከ ጽ/ቤት ደረጃ ያሉ አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን የተለያዩ ገንቢ አስተያየቶች ቀርበዋል። በቀጣይ የማናጅመንትና የመንግስት ሠራተኞች መድረክ የግንኙነት አግባብ በመመሪያው መሰረት በቃለጉባኤ በመደገፍ መተግበር እንዳለበት፣ የሚዘጋጁ እቅድና ሪፖርቶች በአግባቡ ተገምግመው የጋራ…


