የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ በዛሬው እለት <ምክንያታዊ ወጣት እንፍጠር>>በሚል መሪ ውይይት አካሄደ ፡፡

    በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን እቅስቃሴ መነሻ በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ አደረጃጀት<<ምክንያታዊ ወጣት እንፍጠር>>በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የውይይት መድረክ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት ወጣቱ መሰረታቸው ያልታወቁ መረጃዎችን ሳይከተል እንዲሁም ሁኔታዎችን ሲደግፍም ሆነ ሲቃወም ምክንያታዊ መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል። የምክንያታዊ ወጣቶች ንግግርና ሙግት በሚል ርዕስ የተዘጋጀውን ሰነድ ያቀረቡት አቶ አለማየሁ…

    Read More

      በድሬደዋ የቀበሌ 05 ነዋሪዎች ከቀጠናው ፖሊስ ጋር በመሆን የጥምቀት በአል በሚከበርበት ስፍራ የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ::

      ነዋሪዎቹ ለበአሉ ፍፁም ሰላማዊነት ሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለመወጣት መዘጋጀታቸውንም ተናግረዋል:: በአሉ በሚከበርበት ስፍራ ተገኝተው የፅዳት ዘመቻውን ያደረጉ ነዋሪዎች እንደገለፁት በአልን ተንተርሶ ግጭት ለማስነሳት የሚፈልጉ ሀይሎች ያሰቡት እኩይ አላማ እንደማይሳካ ብሎም በአሉ በአብሮነትና በአንድነት የሚከበር መሆኑን ጭምር ለማሳየት በማሰብ የፅዳት ዘመቻውን ማድረጋቸውን ገልፅፕው ለበአሉ ፍፁም ሰላማዊነት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል:: በዚሁ የፅዳት ዘመቻ ላይ የኦርቶዶክስና እስልምና…

      Read More

        ድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ለማህበረሰቡ አገልግሎት ሰጪ ንድፈ ሀሳቦችን መስራት መጀመሩን አስታወቀ።

        ለማህበረሰቡ አገልግሎት ሰጪ የመጀመሪያ ዙር የንድፈ ሀሳቦች መገምገሚያ ወርክሾፕ በዛሬው እለት በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ተካሄደ፡፡ ዩኒቨርስቲው ካሉት ተልዕኮዎች አንዱ የአካባቢውን ማህበረሰብ ማገልገል ነው ያሉት የዩኒቨርስቲው የአካዳሚክ ጉዳዩች ምክትል ፕሪዘዳንትና የፕሪዘዳንቷ ተወካይ ዶ/ር መገርሳ ቃሲም እንደተናገሩት በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አቀፍና ችግር ፈቺ ንድፈ ሃሳቦችን ለመስራት የበጀት ችግር እንዳይገጥም በቂ በጀት በመበጀት ወደ ስራ መገባቱን በመግለፅ በዛሬው እለት ከሚቀርቡት…

        Read More

          በተፈጠረልን ግንዛቤ ጤናችንን በአከባቢያችንን ንፅህና ለመጠበቅ ሜዳ ላይ መፀዳዳትን ለማስቀረት በትኩረት እየሰሩ መሆኑን ተናገሩ ፡፡

          የአካባቢ ጽዳት በማስጠበቅ ህብረተሰቡን ከተለያዩ በሽታዎች ለመከላከል እና ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ አካባቢን የመፍጠር ስራ እተሰራባቸዉ ካሉ 6 ገጠር ቀበሌዎች አንዱ በሆነዉ የቢዮ አዋሌ ገጠር ቀበሌ ሁሉም አባወራ የመፀዳጃ ቤት እንዲኖረዉ ለማድረግ በቀበሌዉ የመፀዳጃ ቤት ጉርጓድ ቁፋሮና ቤት ግንባታ ያለበትን ሁኔታ ተዘዋውረን በተመለከትንበት ወቅት ካነጋገርናቸዉ የቢዮ አዋሌ ገጠር ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ሰኣዳ ኡሶ እንደገለፁት…

          Read More