የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የካቲት 4 ቀን 2013ዓም በቀበሌ 02 በሚገኘው ኢትዮ ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ትልቁ መሰብሰቢያ አደራሽ ያካሂዳል ።በዚሁ መሰረት የተከበራችሁ የምክርቤቱ አባላትና ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች በጉባኤው ላይ እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት