የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የካቲት 4 ቀን 2013ዓም በቀበሌ 02 በሚገኘው ኢትዮ ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ትልቁ መሰብሰቢያ አደራሽ ያካሂዳል ።በዚሁ መሰረት የተከበራችሁ የምክርቤቱ አባላትና ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች በጉባኤው ላይ እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 5 years ago5 years ago00 mins Post navigation Previous: በድሬዳዋ አስተዳደር የማህበረሰብ አቀፍ የስራ እንቅስቃሴ እና አደረጃጀት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡Next: The Agency provides Practical orientation and skills training on nutrition for women with disabilities
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0