የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የካቲት 4 ቀን 2013ዓም በቀበሌ 02 በሚገኘው ኢትዮ ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ትልቁ መሰብሰቢያ አደራሽ ያካሂዳል ።በዚሁ መሰረት የተከበራችሁ የምክርቤቱ አባላትና ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች በጉባኤው ላይ እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የማህበረሰብ አቀፍ የስራ እንቅስቃሴ እና አደረጃጀት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡

      የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ጸጥታ እና ህግ ጉዳዬች ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙሳ ጠሃ የውይይት መድረኩን በከፈቱበት ወቅት እንደገለጹት በአስተዳደሩ የተጀመሩ የማህበረሰብ አቀፍ አደረጃጀት እና የሮንድ ስራዎች ጥሩ መሆናቸውን ገልጸው እየታዩ የሚገኙ ውስንነቶችን በመቅረፍ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት አሰጣጣችንን ስኬታማ ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ የማህበረሰብ አቀፍ የሮንድ ስራዎችን በተመለከተ ጽሁፍ ያቀረቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

      Read More

        ህብረት ስራን ማጠናከርና መደገፍ ለአገራችን ብልጽግና መረጋገጥ መሰረት መሆኑ ተገለጸ

        በድሬዳዋ አስተዳደር ለከፍተኛ አመራሮች ስለ ህብረት ሥራ ማህበራት በማህበራዊና ኢኮኖሚ ጠቀሜታ በተዘጋጀው የንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የግብርና ውሃ ማዕድን ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በአስተዳደሩ የህብረት ስራ ልማት ውጤታማ ለማድረግ ሁሉም አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በመተባበርና በመቀናጀት በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በፓለቲካዊ ያለውን ጠቀሜታዎች ያለውን ጠቀሜታ በመረዳት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ጠይቀዋል። የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ…

        Read More

          ለሴት አካል ጉዳተኞች በስርአተ-ምግብ ዙሪያ የተግባር ተኮርና የክህሎት ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::

          የድሬደዋ አስተዳደር የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ኤጀንሲ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ለሴት አካል ጉዳተኞች በስነልቦናና የስርአተ ምግብ ዙሪያ የተግባር ተኮር ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር እንደ ሀገር የተቀመጠውን መቀንጨርን በ2030 ዓ.ም ዜሮ መድረስ ተግባርን ተቀብሎ ከመንግስት ተቋማት ከስራ ማስኪያጃ በጀት 2% በመቀነስ እቅዱን ለማሳካት እየሰራ ይገኛል ፡፡ ይህ በእንዲህ እነዳለም በአስተዳደሩ ያሉ 9 ሴክተሮች የተሰጧቸውን ተግባራት እየፈፀሙ ይገኛሉ ይህንንም…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አዲስ ለተቀጠሩት የልማት ጣቢያ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ::

            በመንግስት ሰራተኞች የስራ ስነ-ምግባር ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው ላይ በተለያዩ ቀበሌዎች የተመደቡ ሰራኞች ተሳትፈዋል፡፡ በስልጠናው ላይ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ኤልያስ አሊዪ የድሬዳዋ አስተዳደር ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አርሶ አደሩን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲጠቀሙ ማስቻል ይጠበቅባችኋልለለበሙያቹ ማህረሰቡን ማገዝ አለባችሁ፡፡በስራችሁ ውጠየት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል ብለዋል፡፡ በከፍተኛ የሃላፊነት ስሜት ልማትን ማፋጠን አለብን ሲሉ…

            Read More