125 ኛው የአድዋ የድል በአል በድሬደዋ አስተዳደር አድዋ <<የኀብረ ብሔራዊ አንድነት አርማ!>> በሚል መሪ ቃል በድምቀት እየተከበረ ነው። በመረሀ ግብሩ የድሬደዋ ብልፀግና ፖርቲ ጽ/ቤት አባላትና አመራርች እንዲሁም የአስተዳደሩ ነዋሪዋች እየታደሙ ይገኛል።