መልዕክተ ድሬ 710

    ትክክለኛና ምክኒያታዊ እንድንሆን መረጃን ከእውነተኛ ምንጭ እንውሰድ ማንኛውም ሀገር ወዳድ ዜጋ በማህበራዊው፣ በኢኮኖሚውና በፖለቲካው በንቃት ተሳትፎ ለሀገሩ አንዳች አስትዋጽዖ ማበርከት ይፈልጋል፡፡ ይህንን የተቀደሰና ከሀገር ፍቅር የሚመነጭ ፍላጎት ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ እና ቀጣይ እንዲሆን ለማድረግ ትክክለኛና ከምንጩ የተቀዳ መረጃ ያስፈልገናል፡፡ ምክኒያቱም ስለራሳችንም ሆነ ስለሀገራችን ትክክለኛና ተገቢ ውሳኔ ለመወሰን በትክክለኛ መረጃ ላይ መመስረት ስለሚገባ ነው፡፡ አሁን እንደሀገር …

    Read More

      የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል“ዓድዋ የኅብረ ብሔራዊ አንድነት አርማ!”

      በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር ሲከበር የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ያደረጉት ንግግር፡- አገራችን ኢትዮጵያ በዘመናት ጅረት ውበቷ ያልደበዘዘ፣ዛሬም እንደ ጥንቱ አምራና ተውባ ያለች ድንቅ አገር ነች፡፡ ምድረ-ቀደምት የሆነችው አገራችን የፍቅርን ማዕድ አብረው የሚቋደሱ፣ሰላምና አንድነት ሸማቸው የሆኑ ህዝቦች ባለቤት ነች፡፡ ይህችን የዓለም ህዝብ ቀልብ የሳበች ምድረ-ገነት አገርን ደግሞ ያወረሱን የአድዋ ከዋክብት የሆኑት ጀግኖች አባቶቻችንና…

      Read More

        125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በድሬደዋ ከተማ ተከበረ፡፡

        125ኛው የዓድዋ ድል በዓል ድሬደዋ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በዓሉ በድሬደዋ አስተዳደር “ዓድዋ የኅብረ ብሔራዊ አንድነት አርማ!” በሚል መሪ ቃል በድምቀት ተከብሯል። በመርሀ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት የአድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካዋያን የነፃነት ብርሀን የፈነጠቀ ነው ብለዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው አክለውም የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል ስናከብር ጀግኖች…

        Read More