ያለ እድሜ ጋብቻን፣ የሴት ልጅ ግርዛትን እና ሌሎች ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስቆም የተዘጋጀውን ፍኖተ ካርታ (Road Map) ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለማስጨበጥ እና የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረም የተዘጋጀ መድረክ ተካሄደ። በመድረኩ የአስተዳደሩ ከፍተኛ የፓርቲ አመራሮች፣ የምክር ቤት አመራሮች እና የካቢኔ አባላት ተገኝተዋል። 5 years ago00 mins Post navigation Previous: በድሬዳዋ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ወገኖቻችን የሀብት ድጋፍ አሰባሰብ ስራው በይፋ ተጀመረ።Next: በክቡር ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር አብይ አህመድ ከተነደፉ በርካታ ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የሀገራችንን የንግድ አሰራር የማቀላጠፍና አሁን ካለበት ዝቅተኛ ደረጃ የአለም ባንክ በየአመቱ የሚያወጣውን የሀገራት ደረጃ የሚያሟላ ተደርጎ የተቀረፀው ሀገራዊ ፕሮጀክት እቅድ ላይ በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ኢኮቴ) እና ከንቲባው ፅ/ቤት ሳይንስና ኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ በሚመለከታቸው በአስተዳደራችን ውስጥ ያሉ ከፍተኛ የዘርፉ ባለሞያዎችን በማካተት ከኢፌድሪ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከተውጣጡ ከፍተኛ ሀላፊዎችና ባለሞያዎች ጋር በፕሮጀክቱ አጠቃላይ ጠቀሜታ፣ አስፈላጊነት እንዲሁም ለተጠቃሚው የሚሰጠውን ጥቅም ዙሪያ ሠፊ ውይይትና መግባባት ላይ ለመድረስ ተችሏል።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom2 days ago2 days ago 0