ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በጋራ የአፍጢር ፕሮግራም አካሂደዋል ።
ከአፍጢር ፕሮግራሙ ጎን ለጎንም ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደርጓል ። 1442 ተኛውን ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፅህፈት ቤት በ 06 ቀበሌ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት የአፍጢርና ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች የድጋፍ ፕሮግራም አካሂዷል ። በስነ-ስርአቱ ላይም የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑት ሻኪር አህመድ በታላቁ የረመዳን ፆም ወቅት…


