ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በጋራ የአፍጢር ፕሮግራም አካሂደዋል ።

    ከአፍጢር ፕሮግራሙ ጎን ለጎንም ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደርጓል ። 1442 ተኛውን ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፅህፈት ቤት በ 06 ቀበሌ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት የአፍጢርና ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች የድጋፍ ፕሮግራም አካሂዷል ። በስነ-ስርአቱ ላይም የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑት ሻኪር አህመድ በታላቁ የረመዳን ፆም ወቅት…

    Read More

      የሕዳሴ ግድብ ሁለት የውሃ ማስተንፈሻዎች ተጠናቅቀው ስራ ጀመሩ::

      የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ሁለት የውሃ ማስተንፈሻዎች ተጠናቅቀው ስራ መጀመራቸውን የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ገለጹ፡፡ ሁለቱ የውሃ ማስተንፈሻዎች ስራ የጀመሩት ግንባታቸው ተጠናቆና የሙከራ ስራ ተከናውኖባቸው መሆኑን ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ገልፀዋል፡፡ ስራ የጀመሩት ማስተንፈሻዎቹ አጠቃላይ ዓመታዊውን የዓባይ ውሃ ፍሰት የማሳለፍ አቅም እንዳላቸውም ጠቁመዋል፡፡ ማስተንፈሻዎቹ በግድቡ ሙሌት ወቅት የዓባይ ውሃ ወደ ታችኛው የተፋሰስ ሀገራት…

      Read More

        የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች ለሥርዓተ-ምግብ ትግበራው በጋራ በመስራት የመቀንጨር ችግርን ሊቀንሱ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

        በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእናቶችና ህፃናት ጤና ማበልፀግ ኬዝ ቲም የምግብና ሥርዓተ ምግብ ዘርፈ ብዙ ምላሽ ማስተባበሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር የምግብና ሥርዓተ-ምግብ የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ አካሄዷል፡፡ በተዘጋጀው የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ መስሪያቤቶችና፣ ድጋፍ ሰጪዎች የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች የተገኙ ሲሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተግባሪ ተቋማት እንዲሁም በጤና ቢሮ…

        Read More

          በቀበሌ 02 ነዋሪ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ አባላት የምርጫ ቅስቀሳ በሰልፍ አካሄዱ።

          በድሬደዋ አስተዳደር በ 9 የከተማ ቀበሌዎች ነዋሪ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ዛሬ ሚያዚያ 10/2013 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን ያላቸውን ድጋፍ የምርጫ ቅስቀሳ በሰልፍ አካሄዱ። በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ሰልፈኞቹ በቀበሌው በሚገኙ ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር የድጋፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክቶች አስተላልፈዋል።

          Read More