በቀበሌ 02 ነዋሪ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ አባላት የምርጫ ቅስቀሳ በሰልፍ አካሄዱ።

    በድሬደዋ አስተዳደር በ 9 የከተማ ቀበሌዎች ነዋሪ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ አባላት
    ዛሬ ሚያዚያ 10/2013 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን ያላቸውን ድጋፍ የምርጫ ቅስቀሳ በሰልፍ አካሄዱ።
    በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ሰልፈኞቹ በቀበሌው በሚገኙ ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር የድጋፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክቶች አስተላልፈዋል።