በቀበሌ 02 ነዋሪ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ አባላት የምርጫ ቅስቀሳ በሰልፍ አካሄዱ። 5 years ago5 years ago01 mins በድሬደዋ አስተዳደር በ 9 የከተማ ቀበሌዎች ነዋሪ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ዛሬ ሚያዚያ 10/2013 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን ያላቸውን ድጋፍ የምርጫ ቅስቀሳ በሰልፍ አካሄዱ። በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ሰልፈኞቹ በቀበሌው በሚገኙ ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር የድጋፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክቶች አስተላልፈዋል። Post navigation Previous: በድሬዳዋ አስተዳደር በ 350 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለሚገነባው የብረታ ብረትና ሲሚንቶ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የመሰረት ድንጋይ በዛሬው እለት ተቀመጠ ።Next: የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች ለሥርዓተ-ምግብ ትግበራው በጋራ በመስራት የመቀንጨር ችግርን ሊቀንሱ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0