በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ6ኛው አገርአቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ መድረክ ምስረታ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ዘጠኝ ፖርቲዎች እየተሳተፉ ነው::