በመድረኩ ፖርቲው በማህበራዊ ÷ በኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ በቀጣይ የሚያከናውናቸው እቅዶች ገለፃ የተደረገ ሲሆን በዋናነት ከነዋሪው የሚነሱ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሚንቀሳቀስ ተገልጿል።
በፖርቲው ስር አዳዳ ቀበሌን ወክለው ለድሬደዋ ምክርቤት የሚወዳደሩ ሶስት እጩዎችን ማለትም:-
* አቶ ኡመር እህመድ
*ወ/ሮ ጫልቱ እህመድ
*አቶ ከድር ኡስማን
ለቀበሌው ነዋሪዎች አስተዋውቋል።
በተመሳሳይ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ድሬዳዋን የሚወክሉ እጩዎችንም አስታውቋል።
በቀበሌው ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ነዋሪዎች የምርጫ ካርድ መውሰዳቸው ታውቋል።


