የድሬዳዋ ወጣት ማህበር አደረጃጀት አመራሮችና አባላት ለአስተዳደራችን ልማትና ብልፅግና በላቀ ትጋትና ቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ ።

    የድሬዳዋ ወጣት ማህበር አደረጃጀት ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄደ ። የድሬዳዋ ወጣት ማህበር ቀደም ሲል በድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ እ.ኢ.አ. በ 1996 አ.ም ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነት ያገኘ የወጣት አደረጃጀት ቢሆንም ባለፍት አመታት በመዳከሙና በማዕከል ብሎም በቀበሌና በገጠር ክላስተር ደረጃ እንቅስቃሴ ውስጥ ባለመሆኑ ምክንያት ማህበሩን በአዳዲስ አመራሮችና አባላት ማጠናከር በማስፈለጉ ምክንያት በዘጠኙም የከተማ ቀበሌዎችና በ 38 የገጠር ክላስተር…

    Read More

      የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የሴቶችና ህፃናት ክፍል በምግብ እና ስራዓተ ምግብ ሰርቶ ማሳያ የሰጠው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

      በድሬዳዋ አስተዳደር አራቱንም ክላስተሮች ባሳተፈው እና 16 ቀበሌዎች የተሳተፉበት ስልጠና ተካሄደ፡፡160 ሞዴል ሴቶችን በስርዓተ ምግብ ዙሪያ ላለፉት አራት ቀናት ግንዘቤ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ የምግብ እና ስራዓተ ምግብ ስልጠናው ለሞዴል እማወራዎች የተሰጠው በስራዓተ ምግብ ረገድ የሚስተዋለውን ሰፊ ችግር ባገናዘበ መልኩ ነበር፡፡የህፃናት በምግብ እጥረት መጎዳት፣በተመጣጠነ ምግብ አጠቃቀም ስርዓተ አለማወቅ ልዩ ልዩ በሽታዎች መከሰት፣በእናቶች እና መላው ሴቶች ላይ የሚከሰቱ…

      Read More

        በድሬደዋ በግንባታ ላይ ባለ ህንፃ ሳቢያ የግለሰብ መኖሪያ ቤቶች ፈርሰው የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ:: በደረሰው አደጋ በሌላ አንድ ግለሰብ ላይም ቀላል የአካል ጉዳት ሲደርስ ሁለት መቶ ሀምሳ ሺ ብር የሚገመት ንብረትም ወድሟል::

        ድሬ ፖሊስ:-26-10-2013 በድሬደዋ ከተማ ቀበሌ 02 ሳቢያን መስቀለኛ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2013 አ.ም ከቀኑ ስድስት ገደማ በግንባታ ላይ በሚገኝ ህንፃ ሳቢያ ከሚገነባው ህንፃ ጎን ያሉ ሁለት የግለሰብ መኖሪያ ቤቶችና አንድ መፀዳጃ ቤት በመፍረሱ በህንፃው ግንባታ ስራ ላይ የነበሩ ሁለት ሰራተኞች ህይወት ያለፈ ሲሆን በአንድ ሌላ አብሮ በስራ ላይ የነበረ ግለስብም ላይም…

        Read More

          በስራ ግዳጅ ላይ ሆነው ህይወታቸው ላለፈና ጉዳት ለደረሰባቸው የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን አባላትና ለአባላቱ ወላጆች የ 900 ሺህ ብር ድጋፍ ተደረገ ።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን በከተማችን ድሬዳዋ በሚገኙ የከተማም ሆነ የገጠር ቀበሌዎች ላይ ሰላማዊ የሆነ የእለት ተእለት እንቅስቃሴ ይኖር ዘንድ እንዲሁም በሁሉም አካባቢዎች የሰላም ፣ የፀጥታና የህግ-የበላይነት ይከበር ዘንድ ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። ፖሊስ ኮሚሽኑ እያከናውናቸው ከሚገኘው ሰላምና ፀጥታን ከማስጠበቅ እንዲሁም የህግ-የበላይነት ከማረጋገጥ በዘለለ በተለያዩ የስራና የግዳጅ አጋጣሚዎች ህይወታቸው ላለፍና ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊቱ አባላትና ቤተሰብ…

          Read More