‘እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ!’ የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅሰቃሴ ማስ ስፖርት በድሬዳዋ ለገሀር አደባባይ
እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ በሚል መሪ ሀሳብ በምድር_ባቡር አደባባይ ነገ እሁድ ነሐሴ 9/2013 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው ከተማ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያለንን አጋርነት እና ደጀንነት እንደ ሁልጊዜ የምናረጋግጥበት መርሃ-ግብር ስለሚካሄድ መላው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ጥሪ ተደርጎላችኋል።
ሁላችንም አንቀርም ምክንያቱም:-
‘እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ!’
ለኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ የትም፣ መቼም፤ በምንም!”
ቀን፡- ነገ ነሐሴ 9/2013
ሰአት:-ጠዋት 12:00 ሰዓት
ቦታው:-ምድር ባቡር አደባባይ
የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን


