Hojjattoonni Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Miseensa Raayyaa Ittisaa Biyyaa Walaanamaa jiran Gaafachuun jajjabbeessan.

    Duula Ol’aantummaa Seeraa kabajchiisuu irratti Miseensota Raayyaa Ittisaa Biyyaa miidhamanii Hospitaala Rifaraala Humna Raayyaa Ittisaa Biyyaa Dirree Dhawaatti argamu walaanamaa jiran Hojjattoonnii fi Geggeessotni Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa daawatanii jajjabeessuun deegarsa meeshaalee kan Birrii kum 20tti shalagamu taasisan. Daawannaa kana irratti Hooganaan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa Obbo Isqiyaas Taafasaa akka jedhanitti Gootota miseensota…

    Read More

      Staffs of the Dire Dawa Government Communication Affairs Bureau visit members of the Armed Forces who are receiving medical treatment

      The Dire Dawa Administration Government Communication Affairs Bureau Staff and Leaders have visitedand donated material worth 20,000 birrto members of the Defense Forces who are receiving medical treatmentwho were wounded due to an attack on the Northern Command by theTerrorist TPLF. Speaking on the occasion, Head of the Government Communication Affairs Bureau, Eskias Tafesse, said…

      Read More

        Dire Dawa Credit and Savings Institution has been able to increase the economic benefits of Dire Dawa residents

        The institute has disbursed over 227 million birr loan to 2,404 customers in the 2013 Ethiopian budget year. The Dire Dawa Credit and Savings Institution, which was established in 1994 EC, has been providing credit and savings services to various sections of the society, both urban and rural, as well as multi-sectoral economic activities. Teshome…

        Read More

          የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች በህክምና ላይ የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላትን ጎብኙ ::

          የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች እና አመራሮች አሸባሪው የህወኅት ቡድን፤ በሰሜን ዕዝ ላይ ባደረሰው ጥቃት ጉዳት ደርሶባቸው፤ በህክምና ላይ የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላትን በመጎብኘት በ20ሺ ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ :: በጉብኝቱ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢስቂያስ ታፈሰ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ለሀገራችን ሉዓላዊነት በሚከፍሉት…

          Read More

            “ኢትዮጵያን ለማዳን የቱንም ርቀት እንጓዛለን፤ የቱንም መስዋዕት እንከፍላለን!” በሚል መሪ ቃል ኢትዮጵያን የማዳን ዘመቻ የድጋፍ እግር ጉዞ በድሬዳዋ::

            ማክሰኞ ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ መነሻውን ከፋይናንስ በማድረግ፣ በመስቀለኛ፣ በማደያ ወደ አውራጎዳና አድርጎ መዳረሻውን ለገሀር አደባባይ ያደረገ የድጋፍ እግር ጉዞ ይደረጋል:: በእለቱ በለገሐር አደባባይ:- ኢትዮጵያን የማዳን ድምፃችንን በአንድነት እናሰማለን፣ የሰራዊቱ ደጀን እንደሆንን ቃል እየገባን “ደማችንን ለመከላከያ ሠራዊታችን እንለግሳለን”፣ እንዲሁም ኢትዮጵያዊነትን በሚያቀነቅኑ የኪነ-ጥበብ ስራዎች ሰራዊቱን እናጀግናለን:: መላው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ኑ በአንድነት ሆነን…

            Read More

              የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም የድሬዳዋን ነዋሪዎች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማሳደግ መቻሉ ተገለፀ፡፡

              ተቋሙ በ 2013 በጀት አመት ለ2 ሺ 404 ደንበኞች ከ 227 ሚሊዮን ብር በላይ የብድር ስርጭት ማድረጉንም ነው ያስታወቀው ፡፡ በ 1994 ዓ.ም የተቋቋመው የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም ባለፉት አመታት በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ለሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ አገልግሎት ፣ እንዲሁም ዘርፈ-ብዙ ኢኮኖሚያዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ፡፡ ተቋሙ በ 2013 በጀት…

              Read More