ማክሰኞ ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ መነሻውን ከፋይናንስ በማድረግ፣ በመስቀለኛ፣ በማደያ ወደ አውራጎዳና አድርጎ መዳረሻውን ለገሀር አደባባይ ያደረገ የድጋፍ እግር ጉዞ ይደረጋል::
በእለቱ በለገሐር አደባባይ:-
እንዲሁም ኢትዮጵያዊነትን በሚያቀነቅኑ የኪነ-ጥበብ ስራዎች ሰራዊቱን እናጀግናለን::
መላው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ኑ በአንድነት ሆነን ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን ከፍ እናድርግ!


