ወጣቶች በሰላም እሴት ግንባታ እረገድ የጎላ ተሳትፎ እንዲኖረው ማስቻል እንደሚገባ ተገለፀ ::

    በሃገር በቀል የሰላም እሴት ግንባታ እውቀት እንዲሁም ለዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ወሳኝ ሚና ያላቸው አካለትን ማዳበር ዙሪያ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሂዷል መድረኩን በድሬደዋ ዩንቨርሲቲና የዮዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቬሎፕመንት ፋውንዴሽን የጋራ ትብብት የተዘጋጀ ሲሆን የፋውንዴሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዜና ግርማ የማህበረሰቡን አጠቃላ ሰላም ለማስጠበቅ ዩንቨርስቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት ወጣቶችን ማእከል ያደረገ የውይይት እና የምክክር መድረኮችን በስፋት ማካሄድ…

    Read More

      200 የሚጠጉ የቀድሞ መከላከያ ሰራዊት አባላት ዳግም ለመዝመት ሽኝት ተደረገላቸው ::

      አቶ ቴድሮስ ብርሃኑ ይባላል ባለትዳር እና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን በሹፍርና ሙያ ህይወቱን እየመራ ይገኛል። ቀደም ሲል የመከላከያ ሰራዊት አባል በመሆን አገሩን አገልግሏል ። ከማንም ከምንም በላይ ሃገር ይቀድማል የሚለው አቶ ቴድሮስ የሹፍርና ሙያውን ትቶ፣ ቤተሰቦቹንም ተሰናብቶ አገራን ለማዳን እዘምታለው የትም መቼም በምንም በሚለው የዘመቻ ጥሪ ወደ ግንባር ለመሄድ ተዘጋጅቷል። አገር ሰላም ካልሆነ ማንኛውም ዜጋ…

      Read More

        የድሬዳዋ ሴቶች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ስንቅ በማዘጋጀት የደጀንነት ሚናቸውን እየተወጡ ነው።

        ዛሬ በድሬዳዋ ምድር ባቡር ሜዳ በተከናወነው የስንቅ ማዘጋጀት መርሀግብር ላይ ከድሬዳዋ ሁሉም የከተማ ቀበሌዎች የመጡ ሴቶች የተሳተፉ ሲሆን መከላከያ ሰራዊታችን ድል እስኪጎናፀፍ ድረስ የደጀንነት ሚናችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል። በመድረኩ ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፋጡም ሙስጠፋ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የድሬዳዋ እናቶች ሀገር ለማዳን እየተደረገ ባለዉ ዘመቻ ላይ ስንቅ በማዘጋጀት…

        Read More

          Qorichaa fi Meeshaalee yaalaa Birrii Kuma 400tti Shalagamu Deegarsi taasifame.

          Hospitaala Raayyaa Ittisaa Biyyaatti Miseensota miidhamanii walaanamaa jiraniif kan oolu Deegarsi taasifame Qorichaa fi Meeshaalee yaalaaf oolan kan Birrii Kuma 400tti Shalagamu Biiroon Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Qorichaa fi Meeshaalee Birrii Kuma 250tti Shalagamu akkasumaas Dhaabbanni Raabsaa Meeshaalee yaalaa Hiwot Maamoo Meeshaalee yaalaaf kan Birrii Kuma 150tti Shalagamu gumaachuun walumaagalatti Qorichaa fi Meeshaalee yaalaaf oolu…

          Read More