በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማና በገጠር የሚኖሩ ማህበረሰቦች ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የገንዘብና የስንቅ ድጋፍ በአዲስ አበባ ለሚገኘው የኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሰራዊት ዋና መስሪያ ቤት የርክክብ ስነ-ስርአት በመካሄድ ላይ ይገኛል ።