በቀበሌው 09 አነስተኛ ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።
ፕሮጀክቶችን መጀመር ብቻ ሳይሆን አጠናቀው ለህዝቡ ማስረከብ እንደሚገባ የቀበሌ 09 አስተዳደር ገለፀ። በቀበሌው 09 አነስተኛ ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ። በ2013 በጀት አመት በቀበሌው በአካባቢ ልማት ሊሰሩ ከታቀዱት ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው እና 1.2 ሚሊየን ብር ገደማ በፈጀው ድልድይ የምርቃት ስነ ስርአት ላይ የከንቲባ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ፉአድ ሱጌ፣ የድሬዳዋ ትራንስፖርት ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ሰአዲያ አዋሌና…


