ጥቅምት 29/2014ዓ/ም ለ16ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰብ በዓል አከባበር እስካሁን የተከናወኑ ተግባራቶች ተገመገመ።

    በድሬዳዋ የሚከበረው 16ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰብ በዓል አከባበር አስመልክቶ በክቡር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ የሚመራው የበዓሉ ዝግጅት ንዑሳን ኮሚቴዎች እስከ ዛሬ ድረስ የተሰሩ ስራዎች ገምግሟል። በግምገማው እስካሁን የተከናወኑት ተግባራት የገመገሙ ሲሆን አጠቃላይ ስራዋች በጥሩ ሁኔታ መከናወናቸውን ንዑሳን ኮሚቴው ገምግመዋል። የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰብ በዓል አከባበር ኮሚቴዋች በቀሪ ቀናቶች የሚሰሩ ስራዎች ላይ የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ስብሰባውን አጠናቋል።…

    Read More

      የ2013 የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ሀገር አቀፍ በሄራዊ ፈተና ያለምንም የጸጥታ ችግር እየተከናወነ እንዳለ የድሬዳዋ አስተዳደር ከቲንቲባ ከዲር ጁሐር አስታወቁ

      በድሬዳዋ አስተዳደር የ2013 የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ማዕከላትን ከድሬዳዋ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍና ከአስተዳደሩ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ ጋር ተዘዋውረው ከጎበኙ በኋላ በሰጡት መግለጫ ምንም እነኳ በጦርነት ውስጥ ብንገኝም ባለፈው ዓመት በኮቪድ 19 ቫይረስ ምክኒያት ማድረግ ያልቻልነውን የ12ኘ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ያለምንም የጸጥታ ችግር በሁሉም መዕከላት እየተከናወነ እንዳለ መመልከታቸውን…

      Read More

        የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በድሬዳዋ አስተዳደር መሰጠት ተጀምሯል

        የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ መሰጠት ጀምሯል። ከትግራይ ክልልና በወቅታዊ ጉዳዮች ተጽዕኖ ስር ከሌሉ አካባቢዎች በስተቀር በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች ፈተናው እየተሰጠ ይገኛል። በድሬዳዋ አስተዳደርም ዛሬ ማለዳ ፈተናው መሰጠት ጀምሯል። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ም/ሀላፊ አቶ ሀለኔ ሀሰን እንደገለጹልን ብሔራዊ ፈተናው ያለችግር ይጠናቀቅ ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት ዝግጅት ተደርጓል። አሁን ፈተናውን የሚወስዱት…

        Read More

          #deg deg Shir jiraa`id oo uu warbaahinta la yeeshay madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka diri dhabe mudane isqiyaas taafase ayuu kaga hadlay arrimo dhawr ah oo ku saabsan marxalada uu dalku maraayo iyo talaabooyin cusub oo uu ismaamulku qaadi doono laga bilaabo maanta.

          Madaxa xafiiska war-faafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka mudane isqiyaas taafase ayaa sheegay in golaha kaabineedka iyo laamaha amaanka eek a hawlgala ismaamulku ay yeesheen kulan ay kaga wada xaajoonayaan xaalada deg degga ee dalka lagu soo rogay iyo talaabooyinka ku haboon in laga hor tago kooxaha argagixisada ah ee tplf iyo jabhada oromada ee…

          Read More

            Dire Dawa University graduated3,559Studentsin its13thRound

            Dire Dawa University graduated 3,559 Undergraduate and Graduate students from its 2013 Academic Calendar. Approved by the University Board of Trustees, the Graduates are 3,431 undergraduates and 128 undergraduates from seven programs, 1016 of whom are Female Graduates;it was also learned that among the Graduates, 22 Graduates are from various East African Neighboring countries. Speaking…

            Read More