በሀገራችን የተጀመረው ኢትዮጰያን የማፍረስ የሚድያ ዘመቻ በግልፅ በመረዳት የድሬዳዋ አስተዳደር የማህበራዊ ሚድያ ሰራዊት እና አመራሮች ትክክለኛ መረጃዋችን በማውጣት ኢትዮጵያን በማዳን ዘመቻ የድርሻቸውን መወጣት የሚያስችል የኮሙዩኒኬሽንና የሚድያ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና መስጠት ተጀመረ።