በአስተዳደሩ የተጠቃለለ የ2014 ዓ/ም የካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ዕቅድ የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከዲር ጁሃር ከአስፈጻሚ ተቋማት ጋር የቃል ኪዳን ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርዓት ተካሄዷል፡፡ 4 years ago4 years ago01 mins በድሬዳዋ አስተዳደር የሚፈጸሙ የካፒታል ፕሮጀክቶች ነባርና በዚህ ዓመት መጠናቀቅ ያለባቸው ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶአቸው እንደሚሰሩ ነው የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር የተናገሩት፡፡ የካፒታል ፕሮጀክቶቹ እቅድ በአስተዳደሩ ገንዝብና ኢኮኖሚ ቢሮና ፕሮጀክቶቹን በሚያስፈጽሙ ተቋማት በጋራ ተዘጋጅቶ በዛሬው ቀን የፊርማ ስነ-ስርዓት የተቋማት ኃላፊዎች እና ክቡር ከንቲባው ተፈራርመዋል፡፡ Post navigation Previous: ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ፤ በከሚሴ ግንባርም 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ተደምስሰዋልNext: Piroojektoota Kaapitaalaa bara 2014 irratti Waliigalteen malatteefame.
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት በላቀ ውጤት መቀጠሉን ገለጹ direcom4 days ago2 days ago 0
Waxaa ismaamulka dir dhaba soo gaadhay madaxweyne ku xigeenka xisbiga barwaaqo mudane aadan faarax. direcom4 days ago2 days ago 0
Jiila Obbo Aadam Faaraahiin duurfamu Dirree Dhawaatti simmannaan taasifame. direcom4 days ago2 days ago 0